Friday, October 29, 2021

ሰበር ዜና - ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አሕመድ በመሩት የሁሉም ክልሎች ፕሬዝዳንቶች እና የፀጥታ ኃይሎች በተሳተፉበት ዛሬ በባሕርዳር ተሰብስበው በሽብርተኛው ህወሓት ላይ ውሳኔ አሳልፏል።በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጥሪ አስተላልፏል።የመልዕክቱን ሙሉ ቃል ቪድዮ ይመልከቱ።

ቪድዮ - ኢቢሲ 
ቀን =ዓርብ ጥቅምት 19/2014 ዓም ባህርዳር ከተማ

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...