ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages
Wednesday, December 30, 2020
እናት ፓርቲ የምርጫ ሰሌዳ አስመልክቶ የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተሞች ምርጫ ከሀገራዊ ምርጫው ጋር አብሮ እንዲደረግ የሚጠይቅ ደብዳቤ ለምርጫ ቦርድ መላኩን ጉዳያችን አውቃለች።
Sunday, December 27, 2020
የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ደብር አመሰራረት ታሪክ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ደብር አመሰራረት ታሪክ Kulibi Kidus...
Friday, December 25, 2020
207 አስከሬን በግሬደር ጠርጎ በጅምላ መቅበር ፋሺሽታዊ ተግባር ብቻ ሳይሆን ድርጊቱ የስነልቦና ጦርነትም በህዝቡ ላይ ለመክፈት ያለመ ይመስላል።
- ድርጊቱን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን፣የእስልምና እና ሌሎች ቤተ እምነቶች አጥብቀው ማውገዝ አለባቸው።
- የአስከሬን አቀባበር ስህተቱን ለማረም አሁንም መንግስት ሶስት የመፍትሄ አማራጮች አሉት።
Thursday, December 24, 2020
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓቢይ አህመድ የጎሳ ፖለቲካን ለማገድ ከሕገ መንግሥቱም አንፃር ያለውን ቀዳዳ በሙሉ ተጠቅመው በተግባር ላይ የሚያውሉበት ወርቃማ ጊዜ አሁን ነው።
- ኢትዮጵያ ከእዚህ በላይ የጎሳ ፖለቲካ የመሸከም አቅም የላትም።በአሁኑ ሰዓት የጎሳ ፌድራሊዝምን ለማገድ ሀገራዊም ሆነ ዓለም አቀፋዊ ሁኔታም ይፈቅድላታል።
የኢትዮጵያ ''የዱላ እና ካሮት'' ፖሊሲ ሱዳንን ከጎረቤት ጋር እንዴት እንደሚኖር ሳያስተምራት አይቀርም።ኢትዮጵያ ዛሬ ሱዳንን በሚገባት መንገድ አናግራታለች!
Monday, December 21, 2020
አማርኛ መናገር፣ጃኖ መልበስ የሚያስገድልበት ሀገር (ቪድዮ)
ኢትዮጵያ ትልቅ ዲፕሎማሲያዊ ድል አግኝታለች! በእዚህም የተሸረበባት ትልቅ ተንኮል ከሽፏል።ተንኮሉ ምን ነበር?
ማስታወቂያ
============
በአንድ ደቂቃ ውስጥ በሀገር ቤት የሚኖር የቤተሰብ ወይንም የወዳጅዎን ስልክ ሂሳብ ሊሞሉ የሚችሉበት አዲስ ቴክኖሎጂ ጉዳያችን ማስተዋወቅ ጀምራለች።
አገልግሎቱን ለማግኘት ከስር ሊንኩን ይጫኑ -
Sunday, December 20, 2020
ወቅቱ ሁሉም ኢትዮጵያን ሊጠነቀቅላት እና ሊጠብቃት የሚገባበት ጊዜ ነው።
- ኢትዮጵያ እና ሱዳን በድንበር ጉዳይ ላይ ለመወያየት ለመጪው ማክሰኞ መቀጣጠራቸው ተሰምቷል።
ማስታወቂያ
============
በአንድ ደቂቃ ውስጥ በሀገር ቤት የሚኖር የቤተሰብ ወይንም የወዳጅዎን ስልክ ሂሳብ ሊሞሉ የሚችሉበት አዲስ ቴክኖሎጂ ጉዳያችን ማስተዋወቅ ጀምራለች።
አገልግሎቱን ለማግኘት ከስር ሊንኩን ይጫኑ -
Friday, December 18, 2020
በኢትዮጵያ የገንዘብ ተቋማት ላይ ዓመታዊ ግምገማ የአይ ኤም ኤፍ አዲስ ሪፖርት Latest IMF Report on Financial Soundness of Ethiopia
The Federal Democratic Republic of Ethiopia : Technical Assistance Report-Financial Soundness Indicators Mission
Author/Editor:
International Monetary Fund. Statistics Dept.
Publication Date:
December 18, 2020
Electronic Access:
Free Download. Use the free Adobe Acrobat Reader to view this PDF file
Summary:
The International Monetary Fund’s (IMF’s) Statistics Department (STA) provided technical assistance (TA) on financial soundness indicators (FSI) to the National Bank of Ethiopia (NBE) during June 15-July 10, 2020. The TA mission took place in response to a request from the authorities, with the support of the IMF’s African Department (AFR). Due to the COVID-19 pandemic and travel restrictions, the mission was conducted remotely via video conferences. The mission worked with the staff of the NBE on the development of FSIs that are in line with the IMF’s 2019 FSI Guide.1 The main objectives of the mission were to: (i) review the source data, institutional coverage, and accounting and regulatory frameworks supporting the compilation of FSIs; (ii) provide guidance for mapping source data for the banking sector to the FSI reporting templates FS2 and FSD as well as preparing the metadata; and (iii) agree with the authorities on the timeline to begin regular reporting of the FSIs for deposit-takers to STA. The mission also provided technical assistance to the NBE on the compilation of net open positions in foreign currencies.
Series:
Country Report No. 2020/323
Frequency:
regular
Publication Date:
December 18, 2020
ISBN/ISSN:
9781513564876/1934-7685
Stock No:
1ETHEA2020003
Format:
Paper
Pages:
38
To read the whole Report click the link and then click at Free download.
===================
ማስታወቂያ
============
በአንድ ደቂቃ ውስጥ በሀገር ቤት የሚኖር የቤተሰብ ወይንም የወዳጅዎን ስልክ ሂሳብ ሊሞሉ የሚችሉበት አዲስ ቴክኖሎጂ ጉዳያችን ማስተዋወቅ ጀምራለች።
አገልግሎቱን ለማግኘት ከስር ሊንኩን ይጫኑ -
https://www.fetantopup.com/#gudayachn
የሆለታ ገነት የጦር አካዳሚን ስም ማን ሰወረው?
Wednesday, December 16, 2020
የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝ አጥብቀው የሚቃወሙት እና ሀገር ወዳዱ ሻምበል ፍቅረስላሴ ወግደረስ ሲታወሱ - ልዩ ጥንቅር...
Tuesday, December 15, 2020
ኢትዮጵያ በያዝነው ዓመት የምታደርገው የምርጫ ቀን መቼ መሆን አለበት? ለቀኑ መመረጥ 3ቱ ምክንያቶች ታሳቢ ቢሆኑ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልሎችን እና የምርጫ ጣቢያዎችን በመላው ሀገሪቱ እንዲያቋቁም በአዋጅ ቁጥር 1133/2011 አንቀፅ 7 ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ በዚህ መሠረት የተቋቋሙ የምርጫ ክልሎች በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 14 መሠረት አንድ የምርጫ ክልል ቦርዱ በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት፦የምርጫ ቁሳቁሶችን ለምርጫ ጣቢያዎች ያሰራጫል፣ ዕጩዎችን ይመዘግባል፣ መስፈርቱን ለሚያሟሉ ዕጩዎች የመታወቂያ ካርድ ይሰጣል።
በያዝነው ዓመት እንደሚደረግ የሚጠበቀው የኢትዮጵያ ምርጫ አሁን እየተጠበቀ ያለው የጊዜ ሰሌዳው ነው።ምናልባት ከምርጫው በፊት መንግስት የህዝብ ቆጠራ ማድረግ ይችላል ወይ? የሚሉ ጥያቄዎች እዚህም እዚያም ይነሳሉ።በተለይ የህዝብ ቆጠራ ለማድረግም ሆነ ምርጫውን ለማድረግ አብዛኛው ዝግጅቶች በመጠናቀቃቸው ሁለቱንም በአንድ ዓመት ሊያከናውን ቢያስብ ይችላል።የሚሉ የመኖራቸውን ያህል አሁን ምርጫው ላይ ነው በቀዳሚነት ማተኮር ያለበት የሚሉ ሃሳቦች የሚሰጡም አሉ።
ምርጫው በእዚህ ዓመት መደረግ እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይም ምርጫውን ማድረግ አስፈላጊ መሆኑ ላይ በቅርቡም ደግመው ተናግረዋል።አሁን ጥያቄው አዲሱ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ እና ዋናው የምርጫ ጊዜ መቼ ቢሆን ይሻላል? የሚለው ጥያቄ ነው። አንዳንድ ጊዜ የሚወሰኑት የጊዜ ሰሌዳዎች የህዝቡን ማኅበራዊ ጉዳዮች ያላገናዘቡ መሆናቸው በራሱ ችግር ስለሚፈጥር ከአሁኑ ጥንቃቄ የሚፈልግ መሆኑን ካለፈው ምርጫ የጊዜ ሰሌዳ መቀየር መረዳት ይገባል።ለምሳሌ ባለፈው የጊዜ ሰሌዳ በኮቪድ ምክንያት ከመቀየሩ በፊት መጀመርያ ነሐሴ የመጀመርያ ሳምንት ውስጥ ሆኖ በኃላ ወቅቱ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች የፆም እና ሱባኤ ወቅት መሆኑ ተገልጦ በማኅበራዊ ሚድያ ተቃውሞ ከተሰማ በኃላ ወደ ነሐሴ ሶስተኛ ሳምንት መዞሩ ይታወሳል።በመጪው ምርጫ ላይም ታሳቢ የሚሆኑ ጉዳዮች ከአሁኑ ቀድሞ መጠቆሙ አስፈላጊ ያደርገዋል።
የዘንድሮው ምርጫ መቼ ይሁን? ለቀኑ መመረጥ ሶስቱ ምክንያቶች
የዘንድሮው ምርጫ ወደ ክረምቱ ባይገባ፣ከግንቦት የመጀመርያ ሳምንት ባይቀድም ነገር ግን በግንቦት ወር አጋማሽ የተሻለ ጊዜ ይመስላል።ምክንያቶቹ ሶስት ናቸው። እነርሱም -
1) በመጪው ክረምት ኢትዮጵያ የዓባይን ግድብ የምትሞላበት ጊዜ ነው።ይህ ጊዜ ደግሞ ካለፈው ዓመት ተሞክሮ እንደምንማረው የግብፅ ብቻ ሳይሆን የእርሷ ደጋፊዎች የሆኑ የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጫና የሚበዛበት ነው።ስለሆነም ኢትዮጵያ ምርጫዋን በጊዜ አጠናቃ ወደ ውሃ ሙሌቱ መሄዱ ከውስጥ ጥንካሬ አንፃር አስፈላጊ ነው።
2) ሚያዝያ 24/2013 ዓም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የትንሣኤ በዓል ነው።ይህ ማለት ከበዓሉ በፊት ያለው ሳምንት የሰሞነ ሕማማት ሳምንት ነው።ይህ ማለት በኢትዮጵያ በርካታ ከተሞች እና ገጠሮች ብዙ ሕዝብ በነቃ ሁኔታ የማይሳተፍበት ሁኔታ አለ ማለ ትነው ።
3) ግንቦት 5/2013 ዓም የኢትዮጵያ እስልምና ዕምነት ተከታዮች የረመዳን ፆም የሚፈታበት ጊዜ ነው።በመሆኑም ከግንቦት 5 በፊት ያለው አንድ ወር የፆም ወቅት በመሆኑ አሁንም በርካታ ኢትዮጵያውያን በእዚህ ወቅት በተገቢ መልክ በምርጫው ሂደት ሊሳተፉ አይችሉም ማለት ነው።
Sunday, December 13, 2020
እንዳንረሳ! ኢትዮጵያን እግዚአብሔር ከአቅም በላይ የሆኑባትን ፈተናዎች እያሻገረ እዚህ አድርሷታል።እናመስግነው!!!
Saturday, December 12, 2020
ትግራይ ወደ አዲስ እና የተሻለ ሕይወት ጉዞ ጀምራለች።የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቤኔ በ24 ሰዓት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባል።በትግራይ የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞችም ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ሥራ ይጀምራሉ።
In Ethiopia,Tigray region interim Government Cabinet will start its function within 24 hours.On Monday all civil servants of the region will be back to work.Government office will be open.
------------------------------------
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቤኔ ከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ አስታወቁ።የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክተው ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም በትግራይ ክልል ሁሉም የመንግስት መስሪያ ቤቶችና የንግድ ድርጅቶች አገልግሎት መስጠት እንዲጀምሩ ከሚለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
ጊዜያዊ አስተዳደሩ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ለህዝብ ክፍት እንዲሆኑና ነዋሪዎች ደህንነታቸው ተጠብቆ ወደ እለት ተለት እንቅስቃሴያቸው እንዲመለሱ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
ጊዜያዊ አስተዳደሩ የክልሉን ካቤኔ ማዋቀሩን የገለጹት ዶክተር ሙሉ፤ ካቤኔው ከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ አረጋግጠዋል።
በህወሃት ጁንታ ተግባር ተደናግጠው ስራ ያቆሙ የመንግስት ሰራተኞችም ከፊታችን ሰኞ ጀምረው ወደ ስራ ገበታቸው እንዲመለሱ ዶክተር ሙሉ አሳስበዋል።
በተጠቀሰው ቀን ወደ ስራ ገበታው የማይመለስ የመንግስት ሰራተኛ ካለ በገዛ ፈቃዱ ስራውን እንደለቀቀ ተደርጎ እንደሚወሰድም አስገንዝበዋል።
“የመንግስት ሰራተኞች የህዝብ አገልጋይ እንጂ የፖለቲካ ፓርቲ አጀንዳ አስፈጻሚ አይደሉም” ያሉት ዶክተር ሙሉ፤ ሰራተኞች ይህን ተገንዝበው ሙያዊ ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።
መቐለን ጨምሮ አብዛኛው የክልሉ ከተሞች ላይ ሰላምና መራጋጋት መፈጠሩን ጠቁመው፤ “የንግድ ድርጅቶች ከነገ ጀምሮ ወደ መደበኛ ስራቸው መመለስ አለባቸው” ብለዋል።
በተጨማሪም በህጋዊም ሆነ በህገ ወጥ መንገድ የጦር መሳሪያ የታጠቀ ማንኛውም ግለሰብ እስከማክሰኞ ታህሳስ 6 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ትጥቁን በአቅራቢያው ለሚገኝ የጸጥታ አካል እንዲያስረክብ ዶክተር ሙሉ ማሳሰባቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
“ከማክሰኞ በኋላ የቤት ለቤት ፍተሻ እንደሚደረግ ጠቁመው፤ በፍተሻው ትጥቅ የተገኘበት ግለሰብ ሲያጋጥም ተጠያቂ ይሆናል” ብለዋል።
ጊዜያዊ አስተዳዳሩ ክልሉን ወደ ሰላምና መረጋጋት ለመመለስ በሚያደርገው ጥረት ላይ የክልሉ ነዋሪዎች የተለመደ ትብብራቸውን እንዲያደርጉም ጥሪ አቅርበዋል።
ምንጭ - ዋልታ
Thursday, December 10, 2020
ለአንድ ወር የሚቆይ በሁሉም የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን በቀጥታ የሚተላለፍ፣ሁሉም ቤተ ዕምነቶች የሚሳተፉበት የጸሎት እና የትምህርት መርሐ ግብር ስለ ሶስት ምክንያት ያስፈልጋል።
![]() |
Monday, December 7, 2020
ኢትዮጵያ እነኝህ ሶስቱን ግዙፍ አደገኛ ፈንጆች ካላመከነች መልሳ ፈተና ውስጥ ትገባለች።መንግስት ካለምንም ማወላወል...
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ በኬንያ ጉብኝት ያደርጋሉ።Gudayachn Exclusive - In this week,Ethiopian PM Abiy Ahmed will visit Kenya.
![]() |
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ እና ፕሬዝዳንት ኡሁሩ |
Sunday, December 6, 2020
አስደሳች ዜና! በፈጣን ቶፕ አፕ ስልክ ካርድ ለወዳጅ፣ቤተሰብ ይላኩ!
Saturday, December 5, 2020
ኢትዮጵያ ወደ አዲስ መልካም ጎዳና እየገባች ነው።የኢትዮጵያን ብሩህ ተስፋ ለማድመቅ ወቅታዊ ድርሻችን ምንድነው?
Wednesday, December 2, 2020
ማሳሰቢያ ለማኅበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች በሙሉ!
Tuesday, December 1, 2020
ጉዳያችን ዜና - የግብፅ ኩባንያዎች ጥምረት በታንዛንያ ግዙፍ የውሃ ኤሌክትሪክ ግድብ ሜጋ-ፕሮጄክት ውስጥ ገብተዋል
Monday, November 30, 2020
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አሕመድ ዛሬ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጡት ማብራርያ
Saturday, November 28, 2020
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እና የትግራይ ሕዝብ ታሪክ ሰርተዋል! አሁን ርዝራዥ ህወሓት ማኅበራዊ ሚድያው ላይ ሊያስነሳቸው የሚችላቸውን ሶስት ቀዳዳዎች ቀድመን እንወቅ!
![]() |
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ |
Thursday, November 26, 2020
Ethiopian Government has already started to provide humanitarian aid to internally displaced people in Tigray Region
Ethiopian Government today announces providing Humanitarian aid to the Tigray region under the control of the National army, has already started.The latest press release from the Prime Minister, Abiy Ahmed's office explained that the emergency food,drinking water, medicines and other non-foodstaf items are also providing to internally displaced people in the region.
The PM press release in Amharic also elaborated, the special committee from different Federal offices is currently on action and as the result four refugee camps are establishing.
The latest press release concluded its statement by emphasizing as the government is highly interested to cooperate and coordinate its humanitarian works with all aid organizations including the United Nations agencies.
*************
በትግራይ ክልል የመከላከያ ሠራዊቱ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች የሰብአዊ እርዳታ እየቀረበ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አስታወቀ።
የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ ዜጎች የሚያስፈልገውን የሰብአዊ እርዳታ ለማድረስ ትኩረቱን ሰጥቶ እንደሚሰራም አስታውቋል።
መንግስት በቀጣይም ከአጋር ለጋሽ ድርጅቶች ጋር በመተባበር የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው ያስታወቀው።
በክልሉ በተለይ ከመኖሪያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚያስፈልጋቸውን ድጋፍ በአፋጣኝ ለማድረስ የሰላም ሚኒስቴር ከሌሎች የፌዴራል ተቋማት ጋር በጋራ እየሰሩ መሆኑ ተገልጿል።
በዚህም የምግብ፣ የመጠጥ ውሃ፣ መድሀኒት እና ሌሎች ምግብ ነክ ያልሆኑ አቅርቦቶችን የፌዴራል መንግስቱ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች በመጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ማቅረብ ተጀምሯል።
በስፍራው በአሁኑ ወቅት ስደተኞችን ተቀብሎ ለማስተናገድ የሚሆኑ አራት መጠለያ ጣቢያዎች ለማቋቋም እየተሰራ ሲሆን ይህን ለማስተባበር የተቋቋመው ኮሚቴም ዜጎችን በፍቃዳቸው መልሶ ለማቋቋም እንደሚሰራ ተገልጿል።
መንግስት የተሰደዱ ኢትዮጵያውያንን መልሶ ለማቋቋም እና የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎችን ጨምሮ ከሁሉም ዓለም አቀፍ የተራድኦ ድርጅቶች ጋር በጥምረት ለመስራት ያለውን ቁርጠኝነት አረጋግጧል።
Wednesday, November 25, 2020
ቢቢሲ እንግሊዝኛ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ያላሉትን ለጥፎ የኢትዮጵያ የመረጃ ማጣርያ ያዘው Ethiopian Gov't Fact-Checker Accuses BBC of Disinformation for Misquoting Prime Minister
The Ethiopia State of Emergency fact-checker today accused BBC’s Monitoring service for spreading disinformation for statements to Prime Minister Abiy Ahmed.The fact-checker said that the PM has never uttered such statement.
BBC monitored news was posted as if the PM said the war in Tigray region will go on regardless of civilian casualties which has never said by the PM.
Late after hours, Gudayach could realized as the BBC monitored news was deleted.But the matter is so serious and many African countries are watching the action seriously.For your easy information, please find both posts here below.
* The new development is that BBC monitoring excuses for the mistake (please find the excuse tweeter also here below)
Monday, November 23, 2020
ታሪካዊ መረጃ -ህወሓትን ወደ ሰላም እንዲመጣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ፣በመንግስታቸው እና በሕዝብ ከሚያዚያ 5/20...
Saturday, November 21, 2020
The operation to maintain law and order will have a positive effect on future horn stability
The Ethiopian Herald Newspaper,Addis Ababa, Ethiopia
November 18/2020
BY GETACHEW BEKELE DAMTEW
The Ethiopian government’s operation to maintain law and order has continued for the second week. Government sources, quoted by Reuters, disclosed that when the TPLF (Tigray People’s Liberation Front) junta fled from Alamata town, they have taken 10,000 prisoners with them to an unknown place. Shockingly, last week, the junta committed ethnic mass killing on 500 innocent Amharas in Mai-Kadra town as has confirmed by Amnesty International and the UN called the incident an international war crime.
On the other hand, some local and international media outlets in the west are trying to mislead their followers regarding the situation. However, to clearly understand the situation, it is quite important to understand the background of the real political, social and economic situations of Ethiopia for the past three decades and the recent reform taking place in the country since Prime Minister Abiy Ahmed came to power some two and half years ago.
The Background of TPLF
It was in 1991 that TPLF changed itself from a rebel group to the leader of one of the ancient countries in Africa, Ethiopia. For long, the TPLF dominated the now-dissolved ruling coalition, the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF) and as soon as they grabbed state power, they tried to divide Ethiopia by supporting the establishment of ethnocentric political parties and ideology. The EPRDF is a coalition of pseudo ethnic parties that represent Amhara, Oromo and southern nations and nationalities, their establishment was meant to aid TPLF’s objectives and goals.
During those turbulent times, almost all genuine opposition parties and independent media outlets were banned as they were labeled ‘terrorists’ by parliament and judicial body. The reports of international human rights groups and journalists’ associations including Amnesty International and International Association of Journalists as well as the US government’s annual reports repeatedly published the grave human and democratic rights violations in Ethiopia under the TPLF.
TPLF’s 27 years rule can be characterized by ethnic hatred, divisions, clashes and intimidations. As a result, thousands were displaced, killed and sent to prison only for their views.
The miserable situation did not manifest in political and social life only. The country’s economy was almost fully under the control of a few ethnocentric pro-TPLF groups. Endowment Fund for the Rehabilitation of Tigray (EFORT) was one of the giant ethnocentric business organizations in Africa according to its former Managing Director Sibhat Nega’s interview with Voice of America’s Amharic Service. Here we should note that the rehabilitation fund has not been rehabilitating the people of Tigray. Rather, its sole purpose has been strengthening the financial muscle of the clique in the TPLF.
The injustice and the oppression gave birth to rebellion movements and uprising within the youth in Amhara, Oromia and Southern Nations, Somali and other nations in Ethiopia. The youth started to protest against injustice and systematic marginalization. Strong but peaceful protests in Oromia state, peaceful demonstration and armed movements in Amhara state combined with the strong resistant movement in the Diaspora brought about change in Ethiopia. That is why former Prime Minister Hailemariam Desalegn resigned on March 27, 2018, opening the door for the coming to power of Abiy Ahmed and the introduction of an overall reform in the country.
The journey in the last two years
Since March 2018, Ethiopia has experienced dramatic political, economic and social changes. Almost all political prisoners were released; all exiled political parties came back home. Previously banned newspapers, television stations and even blogs were allowed to legally operate in Ethiopia. Restrictive laws and regulations that dealt with Non-Governmental Organizations (NGOs), charities and civil societies were amended to give more space for freedom. The country is also opening up its door for privatization. On top of all these, the country has made peace with Eritrea, ending its two decades of hostile relations. As a result of his peace initiatives, PM Abiy won the 2019’s Nobel Peace Prize.
TPLF’s defiance to accept the change, conspiracy to destabilize Ethiopia and the Horn
Being a legally registered political party, TPLF has not chosen a legal path. Rather, it continued to engage in a conspiracy to destabilize the country as a response to losing power. In the past two years, it has become a major security threat to Ethiopia and the Horn of Africa region as a whole. It has been conspiring to instigate ethnic
clashes in different parts of the country particularly in the western and southern parts. It has also allocated a huge amount of fund for its anti-peace activities.
With a view to instigate protests, the junta even sponsored the assassination of prominent individuals, including that of Ethiopian Afan Oromo singer Hachalu Hundessa last June. But the government tried to exercise patience in dealing with the junta. However, TPLF continues to violate the constitutional order as well as the basic legal, political and military rules of the nation.
We can mention so many incidents where the TPLF junta violated the law of the land. And it is possible to mention here a few instances where the junta totally violated the constitution and the law of the land. First of all, back in August, it conducted a sham regional election without the consent of the National Electoral Board, an institution constitutionally mandated with dealing with such issues. In fact, the government postponed the elections due to be held back in May/June at both the federal and state/regional level to prevent the spread of COVID-19.
Secondly, in addition to its massive negative propaganda against the central government, TPLF started to threaten sovereign neighbouring countries like Eritrea and Sudan. As a result, the Eritrean President Isayas Afeworki’s government discussed the issue repeatedly with its Ethiopian counterpart and the Intergovernmental Organization of the Horn of Africa (IGAD) has been following the situation seriously.
The TPLF junta has been trying to destabilize the region by interfering and undermining the activities of Ethiopia’s federal government which has a long reputation of playing a constructive role in the region. For instance, trespassing the federal government’s and the Ministry of Foreign Affairs’ authority, the junta tried to write letters to neighbouring countries and other the international partners of Ethiopia.
The Premier tried to tolerate all these with the intention of not disturbing national and regional peace. But, the junta interpreted the patience the other way round and once again engaged in a barbaric act. In an act of betrayal, the junta recently orchestrated an attack against the North Command base of the Ethiopian Army in Mekelle. As the Prime Minister put it, with this action, the TPLF crossed the last point of redline.
Hence, the operation to maintain law and order in Tigray region should be seen as an effort from the government’s side to ensure regional stability in the Horn of Africa.
The past week has shown us what the TPLF could do to destabilize the region if the government remained patient and reluctant to enforce rule of law. Its rocket attack towards Gondar city and Bahir Dar, the latter of which is the regional capital of Amhara state, as well as Asmara, the capital of Eritrea clearly demonstrate how the TPLF is a threat of regional stability.
The Ethiopian Herald November 18/2020
https://www.press.et/english/?p=30621#
የግሪክ አቴንሱ ''ኢትዮጵያዊው'' አውርቶ አዳሪው ''ዲያቆን'' እና ከጥንትም የኢትዮጵያ ጠላት የሆነው የ''አውርቶ አደር'' ማንነት
============= የጉዳያችን ማስታወሻ ============= ከጥንትም የኢትዮጵያ ጠላት የሆነው ''አውርቶ አደር'' ማንነት የኢትዮጵያ የታሪክ ስብራት ዋነኛዎቹ ምክንያቶች አውርቶ አደሮች ናቸ...
-
የቅዱስ ላልይበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ጉዳያችን/ Gudayachn ሰኔ 2/2011 ዓም (ሰኔ 8/2019 ዓም) ግንቦት 29/2011 ዓም ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል በለቀቀው ዜና እንዲህ ይነበባል: - ...
-
Foto source:- Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa, Ethiopia http://www.norway.org.et/News_and_events/press_releases/New-Norwegia...
-
Gudayachn Report August 14,2020 Senior Hydrologists and water resource Engineers webinar presentation and discussions on creating awareness ...