=====================
ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages
Tuesday, August 31, 2021
Breaking News - USAID Ethiopia director, Sean Jones confirmed as TPLF looted the USAID warehouses. That means TPLF is using aid food to war.
Friday, August 27, 2021
የአንድ ዓመት ከስድስት ወር ልጅን በመድፍ
Thursday, August 26, 2021
ሰበር ዜና - የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ሩስያ፣ሕንድ እና ቻይና ከኢትዮጵያ ጎን መቆማቸውን አረጋገጡ።ቻይና ጉዳዩ የፀጥታው ምክር ቤት በመወያየት መፍትሄ አይመጣም ስትል ሩስያ ዕርዳታን ፖለቲካዊ ማድረግ እና መርዛማ ሚድያዎች የችግሩ ምክንያቶች ናቸው ብላለች። (የሩስያ, የቻይና ሙሉ ንግግር ነጥቦች በአማርኛ ይንብቡ)
Saturday, August 21, 2021
በኦስሎ፣ኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ሽብርተኛው ህወሓት በኢትዮጵያ ላይ እየፈፀመው ያለውን ሀገር የመበተን ወንጀል፣ግድያ እና በኤርትራውያን ስደተኞች ላይ የፈፀመውን ጭፍጨፋ በማውገዝ ዛሬ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ያደረጉት ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ሙሉ ቪድዮ።
- ህይወታቸውን በሽብርተኛው ህወሓት ላጡት የጥቂት ሰኮንዶች የህሊና ፀሎት ፣
- ከኦስሎ ማዕከላዊ ክፍል ወደ ኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተደረገ ሰልፍ
- የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ሲቪክ ድርጅቶች ተወካዮች ንግገር፣
- የኤርትራ ወጣቶች ተወካይ ንግግር፣
- የኢትዮጵያ ሲቪክ ድርጅቶች ተወካይ ንግግር፣
- የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ሲቪክ ድርጅቶች ግብረኃይል ለኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የተለያዩ ክፍሎች፣ለኖርዌይ ፓርላማ ውጭ ጉዳይ ንዑስ ክፍል፣ለኖርዌይ ልማት ትብብር ክፍል እና በኖርዌይ ለሚገኙ የተለያዩ የኖርዌይ የፖለቲካ ድርጅቶች የተዘጋጀው ደብዳቤ ይዘት እና
- ከሰልፉ ተሳታፊዎች አስተያየት ያገኛሉ።
Thursday, August 19, 2021
የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ - ትግራይ ክልል፣የአማራ ክልል፣ወቅታዊው የምጣኔ ሀብት እና የኢትዮጵያ ወቅታዊ ዲፕሎማሲ ሁኔታ
- ኢትዮጵያ በምንም ዓይነት ፈታኝ ሁኔታ ላይ ብትሆንም ይህ ፈታኝ ሁኔታ ይዞላት የመጣው ዕድል ደግሞ አለ።
ጉዳያችን ምጥን ዳሰሳ
Tuesday, August 17, 2021
ሱዳን ልቧ አብጧል።የሚያስተነፍሳት ትፈልጋለች። በኢትዮጵያ ላይ ዳግም ወረራ በመፈፀም ተጨማሪ መሬት ለመውረር እንደምታስብ አዲስ ምልክት ሰጥታለች።ኢትዮጵያውያን ለሀገራችን ዘብ የምንቆምበት ወሳኝ ጊዜ ላይ ነን።
Monday, August 16, 2021
በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን የአሁኑ ቅዳሜ እኤአ ኦገስት 21/2021 ዓም በኦስሎ ከተማ ግዙፍ ሰልፍ ጠርተዋል።ከወጣት እስከ ሽማግሌ ለሀገሩ ድምፁን እንዲያሰማ ሀገራዊ ጥሪ ቀርቧል።
- በሽብርተኛው ህወሓት የሕፃናትን ለውትድርና መመልመል፣የንብረት ዘረፋ፣ወጣቶችን በመርዝ የመመረዝ ጭካኔ፣በአፋር የተፈጁት ሕፃናት፣በትግራይ በኤርትራውያን ስደተኞች ወንድሞቻችን ላይ የተፈፀመው ግድያ እና ሌሎችም በሰልፉ የሚወገዙ ናቸው።ይህንን ሳያወግዝ በቤቱ የሚቀመጥ በኖርዌይ የሚኖር ኢትዮጵያዊ እና ኤርትራዊ ይኖራል ተብሎ አይታሰብም።
በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሰሞኑን በሌላ ሀገር ለሚኖረው የዲያስፖራ ማኅበረሰብ ምሳሌ የሚሆን ተግባር ፈፅመዋል።ከአንድ ሳምንት በፊት በኖርዌይ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ እና ሲቪክ ማኅበራት አስተባባሪነት በሀገር ቤት በሽብርተኛው ህወሓት የጥፋት ዘመቻ ለተፈናቀሉት ወገኖች የገንዘብ ማሰባሰብ ዘመቻ ተጀምሯል።የገንዘብ ማሰባሰቡ ዘመቻ አሁንም የቀጠለ ሲሆን ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ እሁድ ነሐሴ 9/2013 ዓም በዙም በተደረገ የዙም ስብሰባ ላይም በኖርዲክ ሀገራት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕከተኛ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር የሆኑት ክቡር አምባሳደር ድሪባ ኩማ፣ የዲያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት እና የብሄራዊ አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ አይድሩስ ሀሰን አማካይነት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎችም ምላሽ ሰጥተዋል።
በእዚሁ መርሃግብር ላይም ቀደም ብሎ የተጀመረው የገንዘብ ማሰባሰብ ሥራ የቀጠለ ሲሆን እስከ ዛሬ ድረስ በኖርዌይ ክሮነር ከ280 ሺህ በላይ ክሮነር ማለትም ከ 1ነጥብ 3 ሚልዮን ብር በላይ ተሰብስቧል።የገንዘብ መሰብሰቡ አሁንም የቀጠለ ሲሆን አሁንም ለተፈናቀሉ ወገኖች እርዳታ ማድረግ የሚፈልጉ ሁሉ የባንክ አካውንት ቁጥር 1503 43 13420 (የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ኢመርጅንሲ አካውንት) ወይም በቪብስ ቁጥር 647675 በመጠቀም ድጋፋቸውን ማድረግ ይቻላሉ።
ይህ በእንዲህ እያለ በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን የአሁኑ ቅዳሜ እኤአ ኦገስት 21/2021 ዓም በኦስሎ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 7 ሰዓት (13 ሰዓት) ጀምሮ መነሻውን መሃል ኦስሎ ያርንባርንቶርጌ በተለምዶ ''ነብሩ'' ተብሎ በሚጠራው ቦታ መነሻውን አድርገው ሰልፍ ለማድረግ ቀጠሮ ይዘዋል።በሰልፉ ላይ በሽብርተኛው ህወሓት የሕፃናትን ለውትድርና መመልመል፣የንብረት ዘረፋ፣ወጣቶችን በመርዝ የመመረዝ ጭካኔ፣በአፋር የተፈጁት ሕፃናት፣ በትግራይ በኤርትራውያን ስደተኞች ወንድሞቻችን ላይ የተፈፀመው ግድያ እና ሌሎችም በሰልፉ የሚወገዙ ናቸው።ይህንን ሳያወግዝ በቤቱ የሚቀመጥ በኖርዌይ የሚኖር ኢትዮጵያዊ እና ኤርትራዊ ይኖራል ተብሎ አይታሰብም።
ይህ በኖርዌይ በሚኖሩ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ሲቪክማኅበረሰብ ድርጅቶች የተዘጋጀው ሰልፍ ላይ ከኦስሎ ውጭ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ወደ ኦስሎ እንደሚመጡ የሚጠበቀው ሰልፍ በርካታ ሕዝብ እንደሚገኝበት ይጠበቃል።መልዕክቱንም ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ለሁሉም እንዲያደርሱ ተጠይቀዋል።
ሰልፉን በተመለከተ በኖርዌይኛ የተለቀቀው ፖስተር ላይ የወጣው መልዕክት እንደሚከተለው ነው።
Demonstrasjon mot TPLF og støttemarkeringer for fred på Afrikas Horn
Dato- 21. august 2021
Tid- Kl.13
Karl Johan foran Østbanehallen, Oslo ( በተለምዶ ነብሩ ጋር)
Etiopiske og Eritreiske sivilsamfunnsorganisasjoner
=============================
Saturday, August 14, 2021
ማዋከብ እና ማቀዝቀዝ ሁለቱ የሽብርተኛው ህወሓት ወቅታዊ ዘዴዎች ናቸው።ከገጠር እስከ ወረዳ ከተሞች፣ከሀገር ቤት እስከ ዲያስፖራ ልናውቀው የሚገባ ነው።
- ኢትዮጵያ የህልውና ትንቅንቅ ላይ ነች።ትንቅንቁ ከተወካዩ የሽብር ቡድኑ ጋር ብቻ ሳይሆን ከዋሽንግተን እስከ ካርቱም፣ ከካይሮ እስከ የአረብ ሊግ ሀገሮች ሴራ ትብተባ ድረስ ይዘቃል።
Friday, August 13, 2021
TPLF is using aid food to inject its war in Amhara and Afar regions in Ethiopia. Some International Aid organizations staff are involved.
ህወሓት የእርዳት እህል በአማራ እና አፋር ላይ ለከፈተው ጦርነት እየተጠቀመበት ነው።የአንዳንድ የእርዳታ ድርጅት ሰራተኞች እጅም አለበት።
======================
ጉዳያችን ዜና /Gudayachn News
======================
There is reliable information that Gudayachn gets from Tigray, stating that Tigray People's Liberation Front (TPLF), categorized as the terrorist group by Ethiopian Parliament, is using aid food to inject its war in Amhara and Afar regions in Ethiopia. The Ethiopian Government has not yet commented on the news. However, the information from Tigray region aid workers says, even though the aid organizations took responsibility to facilitate the aid operation in Tigray, TPLF is using aid food to inject its war in Ethiopia.
It was last June 24 that the first UN Humanitarian Air Service (UNHAS) aircraft arrived at Mekelle with 30 staff from different aid organizations. The leading responsible organization to supply food items is the UN annex organization, World Food Program (WFP). The WFP Regional Director for Eastern Africa, Michael Dunford, last June said that his staff's arrival at Mekelle would scale up the humanitarian response to reach 2.1 million people with food assistance. However, the recent information from Tigray is indicating the TPLF has hijacked the aid food and used it to inject its war against the Amhara and Afar regions in Ethiopia.
The information, on TPLF uses aid food to inject its war, underlines the two main ways that TPLF used illegally. The first way is directly taking aid food from the aid organizations stores. As a result thousands of sacks of food are loaded directly to the military camps and used for the TPLF militia's daily consumption.However, even around Mekelle there are Internally displaced people sheltered within schools, churches and Mosques are in need of emergency food aid.
The second way that TPLF used the aid food to inject its war is through politicizing the aid program itself. That is the TPLF cadres involved directly on aid food distribution. There are pre-conditions cadres put on all Tigraian residences.The condition is painful for any ordinary individual. Because unless at least one person is serving in TPLF militia service, it is forbidden to get aid food. Therefore, many parents are starving for hiding their children not to be recruited to TPLF militia. It is quite known that any aid organization’s law and regulations did not put any preconditions to provide aid. However, it is so difficult to say that the TPLF’s illegal action is not known by aid organizations operating in Tigray. Rather some staffs of the aid organizations are involved in this illegal activities. Others are annoyed with it but fear to stop the TPLF cadres.
TPLF has a history of using aid food to war. In 1985 the huge event organized by Bob Gedof raised over 136 million USD to support starving people. Dr.Aregawi Berhe, the founder of TPLF, is currently the director of the Great Ethiopian Renaissance Dam (GERD) fundraising committee under Prime Minister Abiy’s administration. Dr. Aregawi told Deutsche Welle (Voice of Germany) English service how TPLF used aid food for war in the mid 1980s. He said ‘‘the rebel movement, TPLF, had received the money under false pretences - through its development arm, the so-called 'Aid Association of Tigray' (MARET). But MARET belonged to the party. So after the aid from donors and aid charities was collected, it was made available through the budget of the party's central committee - for logistics and financing of the resistance." Deutsche Welle, March 11,2010.
History repeats itself. Today, after 35 years, the same organization categorized as terrorist, according to the Ethiopian Parliament, is using aid food for another vicious war. The International Community needs to act as soon as possible.
=====================
Getachew Bekele Damtew
=====================
Wednesday, August 11, 2021
በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጦርነቱ ምክንያት ለደረሰው ሰብዓዊ ቀውስ ዕርዳት የሚውል ገንዘብ ማሰባሰብ ጀምረዋል።በሳምንቱ መጨረሻ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ጋብዘው በሰብዓዊ ቀውሱ ዙርያ ማብራርያ ለማግኘት ቀጠሮ ይዘዋል።
Tuesday, August 10, 2021
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የክልል ልዩ ኃይሎችና ሚሊሻዎች ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የተነሣ የክህደት ኃይልን ለመደምሰስ ብርቱና የማያዳግም ክንዳቸውን እንዲያሳርፉ መመሪያ ሰጠ፡፡
የግሪክ አቴንሱ ''ኢትዮጵያዊው'' አውርቶ አዳሪው ''ዲያቆን'' እና ከጥንትም የኢትዮጵያ ጠላት የሆነው የ''አውርቶ አደር'' ማንነት
============= የጉዳያችን ማስታወሻ ============= ከጥንትም የኢትዮጵያ ጠላት የሆነው ''አውርቶ አደር'' ማንነት የኢትዮጵያ የታሪክ ስብራት ዋነኛዎቹ ምክንያቶች አውርቶ አደሮች ናቸ...
-
የቅዱስ ላልይበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ጉዳያችን/ Gudayachn ሰኔ 2/2011 ዓም (ሰኔ 8/2019 ዓም) ግንቦት 29/2011 ዓም ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል በለቀቀው ዜና እንዲህ ይነበባል: - ...
-
Foto source:- Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa, Ethiopia http://www.norway.org.et/News_and_events/press_releases/New-Norwegia...
-
በ ካርታ ጫወጣ ጎበዝ አደለሁም። ግን ጆከር የተባለች ካርታ መኖሯን አውቃለሁ።ጆከር ካርታ በ ሁሉም ቦታ ስለምትገባ በ ካርታ ጫወታ ጆከር የደረሰው ሰው የማሸነፍ እድል ስላለው ፊቱ በ ፈገግታ ይሞላል። የ አትዮጵ...