ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Saturday, August 21, 2021

በኦስሎ፣ኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ሽብርተኛው ህወሓት በኢትዮጵያ ላይ እየፈፀመው ያለውን ሀገር የመበተን ወንጀል፣ግድያ እና በኤርትራውያን ስደተኞች ላይ የፈፀመውን ጭፍጨፋ በማውገዝ ዛሬ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ያደረጉት ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ሙሉ ቪድዮ።

Dagens enorme antall etiopiere og eritreere demonstrerer i Oslo, Norge.21.august 2021.

በኦስሎ፣ኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሽብርተኛው ህወሓት በኢትዮጵያ ላይ እየፈፀመው ያለውን ሀገር የመበተን ወንጀል፣ግድያ እና በኤርትራውያን ስደተኞች ላይ የፈፀመውን ጭፍጨፋ በማውገዝ ዛሬ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ያደረጉት ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ሙሉ ቪድዮ።

ይህ ዛሬ ነሐሴ 15/2013 ዓም በኦስሎ ኖርዌይ የተደረገው ሰልፍ የተዘጋጀው በኢትዮጵያውያን እና በኤርትራውያን የሲቪክ ድርጅቶች ሲሆን ዝርዝር ፣መረጃ የሚያገኙበት በእዚህ ቪድዮ ውስጥ 
  • ህይወታቸውን በሽብርተኛው ህወሓት ላጡት የጥቂት ሰኮንዶች የህሊና ፀሎት ፣
  • ከኦስሎ ማዕከላዊ ክፍል ወደ ኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተደረገ ሰልፍ 
  • የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ሲቪክ ድርጅቶች ተወካዮች ንግገር፣
  • የኤርትራ ወጣቶች ተወካይ ንግግር፣
  • የኢትዮጵያ ሲቪክ ድርጅቶች ተወካይ ንግግር፣
  • የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ሲቪክ ድርጅቶች ግብረኃይል ለኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የተለያዩ ክፍሎች፣ለኖርዌይ ፓርላማ ውጭ ጉዳይ ንዑስ ክፍል፣ለኖርዌይ ልማት ትብብር ክፍል እና በኖርዌይ ለሚገኙ የተለያዩ የኖርዌይ የፖለቲካ ድርጅቶች የተዘጋጀው ደብዳቤ ይዘት እና 
  • ከሰልፉ ተሳታፊዎች አስተያየት ያገኛሉ።
የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ሲቪክ ድርጅቶች ግብረ ኃይል ከሰኞ ጀምሮ ከላይ ለተጠቀሱት የኖርዌይ መንግስት ሚኒስትር፣ፓርላማ እና ልዩ ልዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በአካል እየቀረበ ደብዳቤውን ለመስጠት እና ለማስረዳት ቀጠሮ ተይዟል።
ሙሉ የሰልፉን ቪድዮ ከስር ይከታተሉ።

I dag var et stort antall etiopiere og eritreere på fredelig demonstrasjon i Oslos gater mot terroristen TPLF som drepte etiopiere i Afar og Amhara og eritreiske flyktninger. Demonstrasjonen ble startet fra Oslo sentrum og endte foran det norske utenriksministerens hovedkontor.

Se hele videoen av demonstrasjonen ved å klikke på lenken.

ይህ የቀጥታ ስርጭት የተቀረፀው ከኦስሎ፣ኖርዌይ ጉዳያችን እና ከለንደን ሉሲ ራድዮ እና ዘውዱ ሚድያ ጋር በጥምረት በመሆን የቀረበ  ነው።





No comments:

ሐያ ገዳማት የሚገኙበት በግሪክ የሚገኘው የአቶስ ተራራ ገዳማውያን አኗኗር (ቪድዮ)

ገዳሙ ከሰርብያ፣ሮማንያ፣ቡልጋርያና ሩስያ የመጡ ዓለምን የናቁ መነኮሳት ገድመውበታል።