ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, January 27, 2022

ኢትዮጵያውያን በ''ወገን ፈንድ'' በኩል በድርቅ ለተጎዱት ለሱማሊያ ክልል አርብቶ አደሮች እና በጦርነቱ ለተጎዳው የዋግ ኽምራ ህዝብ የገቢ ማሰባሰብያ መርሃግብር ጀመሩ።

ሱማልያ ክልል የድርቅ አደጋው አሳሳቢ ሆኗል (Photo-DW-Germany Broadcast English Service)

============================
ጉዳያችን ዜና / Gudayachn Exclusive News
=============================

የ''ጎ ፈንድሚ'' አገልግሎትን እየተካ ያለው በኢትዮጵያውያን የአይቲ ባለሙያዎች አገልግሎት ላይ የዋለው እና የአቢሲንያ ባንክ እየተገበረው ያለው የተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የገንዘብ ማሰባሰብያ ''ፕላት ፎርም'' በድርቅ ለተጎዱ የሱማልያ ክልል አርብቶ አደሮች እና በጦርነቱ ለተጎዳው የዋግ ኽምራ ህዝብ የገንዘብ ማሰባሰብያ መርሃ ግብር ጀምሯል።ስለ ወገን ፈንድ ጉዳያችን በቅርቡ ያወጣችውን ዘገባ ይህንን በመጫን ያንብቡ።

ከእዚህ በታች ለሁለቱም ቦታዎች የድጋፍ ጥሪ ከወገን ፈንድ ላይ የተገኘው ዓረፍተ ነገር እንደሚከተለው ነው።

ለሱማሊያ ክልል ወገኖቻችን 

በደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ፣ በሶማሌ ክልል፣ በተከታታይ ዝናብ በመጥፋቱ ለከፋ ድርቅ ተጋልጠው በአካባቢው የሚኖሩ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች፣ እንዲሁም የቤት እንስሳት መግብ እና ውሃ በመጥፋቱ ከፍተኛ ችግር ገጥሟቸዋል።
በተለይ ከ5 አመት በታች ያሉ ህጻናት እና ሴቶች የድርቁ የመጀመሪያ ተጎጂዎች ናቸው።

እነዚህን አስከፊ ሁኔታዎች ለመቀልበስ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች የውሃ መኪና፣ ምግብ፣ የእንስሳት መኖ፣ አስፈላጊ መድሃኒቶች፣ ውሃ፣ ጨርቅ እና መጠለያ ለተጎዱ ወገኖች ለማቅረብ ዓለም አቀፍ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።

አስተባባሪ:- የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት ለኢትዮጵያ ህዝብ

ለሱማሌ ክልል የድጋፍ መስጫው መግቢያ ሊንክ =

https://www.wegenfund.com/causes/somalia-drought/ 


ለዋግ ኽምራ ህዝብ


በሀገራችን ኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት እና ጦርነቱ ባስከተላቸው ቀውሶች ምክንያት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን፣ ኦርቶዶክሳውያንና ሌሎች ዜጎች ለከፋ ችግር እየተጋለጡ ይገኛሉ። ጦርነቱ ከባድ ጉዳት ካደረሰባቸው አካባቢዎች መሃል የዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት አንዱ ነው (ሰቆጣ እና አካባቢው)። በዚህ አካባቢ ከአምስት ወር በላይ በተካሄደው ጦርነት ብዙ ዜጎች ሕይወታቸው አልፏል፣ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፣ አብያተ ክርስቲያናት ወድመዋል፣ ጉባኤ ቤቶች ተፈትተዋል፣ ገዳማውያንና ዜጎች ፈልሰዋል።

በአሁኑ ወቅት አንጻራዊ ሰላም ቢኖርም የአካባቢው አባወራዎች ከነቤተሰቦቻቸው ከዕለት ጉርስ ጀምሮ ልዩ ልዩ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል፣ ከ600 በላይ የሚደርሱ አብያተ ክርስቲያናት መቀደሻ ዕጣን እና ጧፍ የላቸውም፣ አገልጋይ ካህናት እንዲሁም የአብነት መምህራን እና ተማሪዎችም ምግብ እና መሠረታዊ ፍላጎቶች የሚያስፈልግበት ወቅት ነው። ስለሆነም በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ለወገናችሁ በምትችሉት ሁሉ በዚህ በወገን ፈንድ በኩል ርዳታችሁን እንድታደርሱልን ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

ለዋግ ኽምራ ህዝብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ የመግቢያ ሊንክ =

https://www.wegenfund.com/causes/eotc-waghimra/ 

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን
የዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት

================////==========

Monday, January 24, 2022

የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ በመጪው ሳምንት ከመከፈቱ በፊት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በከፊል ቢነሳ ኢትዮጵያ ብዙ ልታተርፍ ትችላለች።



==============
ጉዳያችን/ Gudayachn
==============
በመጪው ሳምንት የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ በአዲስ አበባ ይደረጋል።የዘንድሮው ስብሰባ ልዩ ትኩረት የሚሰጠው እንደሚሆን የወቅታዊውን የዓለማችንን ሁኔታ በመረዳት ለማወቅ ቀላል ነው። አፍሪካ የምስራቁንም ሆነ የምዕራቡን ፍላጎት ብቻ ሳይሆን ብቅ እያሉ ያሉት እንደ ቱርክ እና ብራዚል ሳይቀር ዐይን ውስጥ ገብታለች። አህጉሩ ሲታሰብ ደግሞ በከፍተኛ ደረጃ ውሳኔዎች የሚተላለፍበት እና የአፍሪካ መሪዎች በቀላሉ የሚገኙበት የአዲስ አበባው ስብሰባ አንዱ እና ዓለም ትልቅ ትኩረት የሚሰጠው ስብሰባ ነው።ኢትዮጵያ በዘንድሮ በነበረባት ጦርነት አዲስ አበባ የጸጥታ ሁኔታዋ አስጊ ነው በሚል የመነጠል ስራው ከአሜሪካ ኤምባሲ እስከ የተባበሩት መንግስታት ቢሮዎች ርብርብ ተደርጓል። ሆኖም ሁኔታው ተቀልብሷል። 

በአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ላይ ከመሪዎቹ ጋር ከሚመጡት ልዑካን በተጨማሪ በሺህ የሚቆጠሩ የሚድያ ሰዎች እና ጋዜጠኞች ይገባሉ።ጋዜጠኞቹ ደግሞ የሚዘግቡት ከስብሰባው ባለፈ በኢትዮጵያ ላይ ሪፖርት ሰርተው መሄድ ይፈልጋሉ። ይህ ስራ ገና ከሃገራቸው ሲነሱ የሚሰጣቸው አንዱ ስራ መሆኑ አይቀርም። በእነኝህ ዘገባዎቻቸው ደግሞ መግቢያ የሚያደርጉት ኢትዮጵያ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር ነች የሚለው ነው። ይህ በራሱ ለቱሪዝሙ የሚሰጠው አሉታዊ ገጽታ ይኖራል።

ስለሆነም ቀደም ብላ አዋጁን ኢትዮጵያ ብታነሳው እና ክልሎች ለምሳሌ በኦሮምያ በምዕራብ ወለጋ፣በአማራ እና አፋር በከፊል ከተሞች እየለዩ አዋጁ እንዲጸና ቢደረግ ለኢትዮጵያ የሚሰጠው ጥቅም አለ። እዚህ ላይ አዋጁ በሌለባቸው አካባቢዎችም የጥበቃውም ሆነ አስጊ ለሆኑ እንቅስቃሴዎች የፍተሻ ስራው አዋጁ ባይኖርም አይቀርም።ምክንያቱም ህወሃት እና ሸኔ በሽብርተኝነት መፈረጃቸው እስካለ ድረስ ስራው አይቆምም። ሆኖም ግን የአዋጁ መነሳት የኢትዮጵያን ገጽታ በእጅጉ ማሻሻል ብቻ ሳይሆን የዓለም ዓቀፍ የቱሪስት እና የጉዞ ወኪሎች ወዲያው ለደንበኞቻቸው ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እና መጎብኘት እንደሚችሉ መረጃ ይልካሉ።ይህ ደግሞ እየመጣ ካለው የፈረንጆቹ የዕረፍት የክረምት ጊዜ አንጻር ከወዲሁ ቀጣይ ጉዞ ወደ ኢትዮጵያ እንዲያደርጉ ከአሁኑ ለማቀድ ይረዳቸዋል።የምዕራቡ ቱሪስቶች ቀደም ብለው የሚጎበኙትን ሃገር እንደሚወስኑ ይታወቃል።ይህ ወር ደግሞ የአውሮፓውያን አዲስ ዓመት መጀመርያ ስለሆነ የመጪው ክረምት ጉዞ ማቀጃቸው ጊዜ ነው።

ባጠቃላይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ኢትዮጵያ በከፊል ማንሳቷ የሚሰጠው ብሄራዊ ጥቅም አለ። እዚህ ላይ ጦርነቱ ገና ሳያልቅ የሚል ሃሳብ ሊነሳ ይችላል።ሆኖም ግን መታየት ያለበት ይህ አዋጅ በመላው ኢትዮጵያ የታወጀው የሽብር ቡድኑ ወደ መሃል ሃገር ከመምጣቱ ጋር በተያያዘ እንጂ አሁን ያለው በድንበር አካባቢ ያሉ ግጭቶች ለወራት ሊቀጥል ይችላል።ስለሆነም ትርፉ የአዋጁ መኖር እና ውጥረት ያለ አድርጎ በውጭው ዓለም መፍጠር እንጂ ከጥቅም አኳያ ሲታይ አዋጁን በከፊል ማንሳቱ ለኢትዮጵያ ጥቅም አለው።
============////============

Sunday, January 23, 2022

በኢትዮጵያ በሚፈጠሩ አንዳንድ ቅሬታዎች ማኩረፍ አይገባም።በጋራ የባለቤትነት እና በበጎ ህሊና አብሮ ማቅናት ያስፈልጋል።



በእዚህ ጽሑፍ ስር -

- ኢትዮጵያ አሁን የት ላይ ነች?
- በወይብላ ማርያም የደረሰው ጥቃት ጉዳይ እና የአዲስ አበባ አስተዳደር መግለጫ፣
- በኢትዮጵያ ፈጽሞ ተስፋ አይቆረጥም!
=============
ጉዳያችን / Gudayachn
=============

ኢትዮጵያ አሁን የት ላይ ነች?

አሁን ኢትዮጵያ ያለችው የት ነው? ብለን ብንጠይቅ እና ያለችበትን ለመቃኘት ብንሞክር ማነፃፀርያ ያስፈልገናል።ይህንን ጥያቄ በጥቂት ዓረፍተ ነገሮች መግለጡ አስቸጋሪ ነው።አስቸጋሪ ብቻ ሳይሆን አንደየአመለካከቱ ሁሉም የተለያየ ሃሳቦችን ሊሰጥ ይችላል።ለእዚህ አጭር ጽሁፍ የሚሆነው ማነፃፀርያ ግን ከሕወሓት ወደ መቀሌ ሲሸሽ የነበረችው ኢትዮጵያን ማሰብ አና ዛሬ ያለችበትን መመልከት በቂ ነው።ህወሓት ወደ መቀሌ በሸሸበት ጊዜ በኢትዮጵያ የጎሳ ፖለቲካው ጦዞ እጅግ አደገኛ የመጠፋፋት ፖለቲካ ጫፍ የደረሰበት፣በኦሮምያ ክልል የነበረው የፅንፍ ጫፍ ከማበጡ የተነሳ ፋብሪካዎች በየቀኑ የምነዱበት፣የሱማሌ ክልል ለራሱ ለክልሉ ተወላጅም ሆነ ከሌላ ክልል ለመጡ ሁሉ ሲኦል የሆነበት፣የሀገሪቱ የውጭ ምንዛሪ ተሟጦ ብድር መክፈት የማትችል ብቻ ሳይሆን ህወሓት ከግል የአውሮፓ አና አሜሪካ ባንኮች ሳይቀር በከፍተኛ ወለድ ተበድሮ ገንዘቡ የት አንደደረሰ ያልታወቀበት፣ በዲፕሎማሲው ረገድ ደቡብ ሱዳን ሳትቀር የህወሓት አትዮጵያ አንድታደራድረኝ አልፈልግም በሴራ ፖለቲካ እየተበተቡኝ ነው ብላ የወቅቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ስዩምን ገላምጣ ያባረረችበት፣የኢትዮጵያ ጉዳይ አደገኛ ደረጃ ላይ ከመድረሱ የተነሳ ባልተለመደ መልክ የሩስያ አና የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በአንድ ቀን አዲስ አበባ ገብተው ነገሩን ያነፈነፉበት ጊዜ ነበር።ባጭሩ ኢትዮጵያን አጅግ የተወሳሰበ አና በጎሳ ፖለቲካ ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ትቷት ህወሓት ወደ መቀሌ በሸሸበት ጊዜ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ኢትዮጵያን የተረከቧት።ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ መጀመርያ ባዶ የሆነውን የሀገሪቱን ካዝና ከተባበሩት የአረብ ኢምሬት ድጎማ ከመጠየቅ ጀምሮ ሳይውሉ ሳያድሩ አንገብጋቢውን የትምህርት ፖሊሲ ጉባዔ ከፈቱ፣በመቀጠል ወደ ጅጅጋ የመጀመርያ ጉዞ አድርገው በእዚያ ያለውን ችግር የመገምገም ስራ ሰሩ።

ይህ በእንዲህ እያለ ዛሬ ላይ ኢትዮጵያ የት ላይ ነች? ብለን ስንጠይቅ በብዙ ችግር ውስጥ አልፋ፣ችግሮቿ ሁሉ ባይቀረፉም፣ዛሬም ጽንፈኞች እና ሽብርተኞች እረፍት ባይሰጧትም፣ከትልቅ አደጋ ግን ተርፋለች ማለት ይቻላል።ይህ ማለት ወደፊት ሌላ መልኩን የተቀየረ ፈተና አይገጥማትም ማለት አይቻልም። ሆኖም ግን መጪው ተስፋ ደግሞ እጅግ ትልቅ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል። በእዚህ ሁሉ የጦርነት ሂደት ውስጥ የሃገሪቱ ፕሮጀክቶች ግን አልቆሙም።የአባይ ግድብ፣መከላከያን ጨምሮ የሚሰሩ የመዋቅር ስራዎች መቀጠል፣ከፍተኛ የውጭ ዲፕሎማሲ በመቋቋም ህልውናዋን ማስጠበቅ መቻል እና ለሎች ሊጠቀሱ የሚችሉ ተግባራት አሉ።ሁሉ ተስፋ የሚያስቆርጥ ተደርጎ ማቅረብ ራስን በስነ ልቦና ቀድሞ የመግደል ያህል ነው።ከእዚህ ይልቅ ተስፋ ሰንቆ፣በጎውን አጎልብቶ በጋራ መስራት አና ኢትዮጵያ ትውልድ አንድወጣላት መስራት ነው አስፈላጊው ጉዳይ።

በወይብላ ማርያም የደረሰው ጥቃት ጉዳይ እና የአዲስ አበባ አስተዳደር መግለጫ

ኢትዮጵያ በህወሃት ተተክሎባት ያሰቃያት የጎጠኘነት ነቀርሳ የተለየ ትርክት ይዞ በኦሮምያ ክልል የመንግስት መዋቅር ውስጥ በስውር እንዳለ ምንም የሚያጠራጥር ጉዳይ የለም።የጎሰኝነት በሽታው በኦሮምያ ክልል ብቻ ሳይሆን በሌሎች ክልል በተለያየ መጠን ቢኖርም በገንዘብ፣በመዋቅር እና በአሰራር በኦሮምያ ክልል ያለው ግን ለራሱ ለክልሉ ነዋሪም አለፍ ሲልም ለመንግስትም አደጋ አለው። ባለፈው ሃሙስ በወይብላ ማርያም ታቦተ ህጉ ለጥምቀት በዓል ወጥቶ በሚመለስበት ጊዜ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ይዛችሁ አታልፉም በሚል የኦሮምያ ክልል ፖሊስ ወጣቶችን አስተባብሮ ምዕመኑን ከመበተን በላይ ሶስት ወጣቶች በተተኮሰባቸው ጥይት ተገድለዋል።

ይህንን አጉራ ዘለል ጥቃት ከመንግስት ባለስልጣናት ለምሳሌ አቶ አገኘሁ ተሻገር በትውተር ገፃቸው ላይ
''ሰሞኑን በ አአ ከተማችን የጥምቀት በአልን ተከትሎ ታቦት ይለፍ አይለፍ በሚል በተነሳ ግጭት ህይወታቸው በተቀጠፉ ወጣቶች እጅግ በጣም አዝኛለሁ። የህን ችግር በፈጠሩ የፀጥታ አካላት ላይ ተገቢው ማጣራት ተደርጎ ለህግ መቅረብ አለባቸው።'' በማለት ገልጠዋል።በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ጉባዔ፣ኢዜማ፣ባልደራስ እና የእናት ፓርቲ መግለጫ አውጥተዋል። በእዚህ መሰረት ኢዜማ የግጭቱ መነሻ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ከመንጠቅ ባለፈ የሃገር ልብስ ላይ ያለ ጥለት፣ቲሸርት ሳይቀር በኦሮምያ ፖሊሶች ሲከለከል እንደነበር በመግለጫው ላይ አካቷል።ባልደራስ ባወጣው መግለጫ ላይ በምዕመኑ ላይ ጥቃት የፈጸሙ ለፍርድ እንዲቀርቡ ሲጠይቅ፣እናት ፓርቲ ደግሞ የኦሮምያ ክልል ማብራርያ እንዲሰጥ በመግለጫው ላይ ጠይቋል።

ይህ በእንዲህ እያለ የአዲስ አበባ መስተዳድር ያወጣው መግለጫ ላይ ''በዓላት በመጡ ቁጥር ድብቅ ፍላጎታቸውን ለማሳካት የሚፈልጉ ሃይሎች በኢትዮጵያ ሰላም የለም ለማስባልና የአሸባሪውን ቡድን ተቀጥላ ፍላጎቶች ለማስፈፀም፤ በህዝብ የተመረጠን መንግስት በአመፅና ግርግር ለማውረድ ፤ በህዝቦች መሃከል ጥርጣሬና ግጭት ለመፍጠር፤ ብሎም ህዝባዊ በአሉን ወደለየለት ትርምስ ለመክተት፤ ህዝብን የሚሸብሩ ድርጊቶችን ለመፈፀም አቅደው ቢንቀሳቀሱም ሀገሩን እምነቱንና ባህሉን አክባሪ የሆነው ህዝባችን ባደረገው ርብርብ በዓሉ ጠላት በተመኘው ልክ ሳይሆን በሰላም ተጀምሮ በሰላም ተጠናቋል::'' ካለ በኋላ ወጣቶች ኢትዮጵያ በእግዚአብሄር እጅ ነች ለማለት እና ''ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሄር ትዘረጋለች'' የሚለውን የመጽሃፍ ቅዱስ ቃል ለማሳየት የሰሩት እና በአራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አካባቢ ይዘው የወጡትን ቅርጽ እንደ ጸብ ጫሪ የቆጠረበት መንገድ አስገራሚ ሆኗል።

የመስተዳድሩ መግለጫ ይህንን ክስተት የገለጠበት ዓረፍተ ነገር እንዲህ ይላል ''ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ በአራዳ ክ/ከተማ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አጠገብ ፀብ አጫሪና አሳፋሪ ድርጊት እንዲሁም ከባህረ ጥምቀቱ ወደ ደብሯ በመመለስ ላይ በነበረችው በወይ ብላ ማርያም ታቦት በቡራዩ ከተማ አዋስኝ አካባቢ የገጠማት መስተጓጎል እና ከዚሁ ጋር በተያያዘ በተፈጠረው አለመግባባት ህይወታቸውን ላጡና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን የከተማ አስተዳደሩ ጥልቅ ሀዘን ተሰምቶታል፡፡'' ይላል።

የአዲስ አበባ አስተዳደር መግለጫ ''በአራዳ ክ/ከተማ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አጠገብ ፀብ አጫሪና አሳፋሪ ድርጊት'' ያለው ይህንኑ ወጣቶች የሰሩት የኢትዮጵያ ካርታ በእጅ ላይ ሆኖ የሚያሳየውን ቅርፅ ነው።በእዚህ ደረጃ ይህንን ቅርጽ የተቃወመበት መረጃ የማህበራዊ ሚድያ ላይ ጽንፍ የጠል ቡድኖች ያሉትን መነሻ አድርጎ ይመስላል። ምክንያቱም የከተራ ዕለት ቅርጹ እንደተለቀቀ የጽንፍ የጠል ቡድኖች ጸያፍ የሆነ ስድብ ጨምሮ እየነቀፉ ቪድዮ ሲለቁ ነበር።ወዲያው ይህንን ተከትሎ ቅርጹ እንዲፈርስ በፖሊስ ታዘዘ። እዚህ ላይ ምንም ነገር ቢሆን የሆነ ግጭት የሚያነሳ ከመሰለው ፖሊስ ለመረዳትም ሆነ ለማጤን ጊዜ ሳይኖረው በውክብያ እንዲፈርስ ወሰነ ብንል፣ሁኔታው ካለፈ በኋላ መግለጫ ያወጣው የአዲስ አበባ አስተዳደር በጽንፈኛ እና ጠል ፌስ ቡክ ቀስቃሾች ጋር በተመሳሳይ ካለምንም ማስረጃ ''በአራዳ ክ/ከተማ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አጠገብ ፀብ አጫሪና አሳፋሪ ድርጊት'' በሚል መግለጡ መታረም ያለበት ነው። ይህ ጭስ በሌለበት እሳት ፍለጋ የመሰለ አካሄድ አንድ ትልቅ የመንግስት ተቋም የመረጃ ምንጩ በትክክለኛ መስመር እና በማስረጃ መደገፍ አለበት። ይህ ነገሮችን ወደ አላስፈላጊ መንገድ የመውሰድ አደገኛ አካሄድ ነው።

በኢትዮጵያ ፈጽሞ ተስፋ አይቆረጥም!

በኢትዮጵያ መልካም ስራዎች የመሰራታቸውን ያህል ህዝብን ከህዝብ የሚያጋጩ፣የጠል ቡድኖች የማህበራዊ ሚድያ ዘመቻዎች እና በኦሮምያ ክልል ያለው የሰንደቅ ዓላም ጠል ቡድኖች እና ይህንንም የክልሉ ፖሊስ ከወጣቶች ጋር ተባብሮ የፈጸመው ጥቃት እና በውጤቱ የሶስት ወጣቶች ህይወት መጥፋቱ እጅግ ልብ የሚሰብር ተግባር ነው። ሌላው ልብ ሰባሪ ተግባር ደግሞ የክልሉ ፖሊስ ለተፈጸመው ጥቃት ይቅርት አለመጠየቁ እና የተጎዱ ቤተሰቦችን ካሳ ለመስጠት የተሰራ ስራ አለመኖሩ የጠብ መጫሩ እና የጠል አስተሳሰቡ ልክ ማጣቱን ያሳያል።

ይህ ሁሉ ቢሆንም በኢትዮጵያ ተስፋ መቁረጥ ግን ፈጽሞ አይገባም።የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይም በማኩረፍ የባዕድ ስሜት ማንም ሊሰማው አይገባም።ኢትዮጵያ በበጎ ፈቃድ የተወሰኑ ሰዎች የሚሰጡን እና ሲፈልጉ የሚነጥቁን አይደለም።የኢትዮጵያ አባቶች እና እናቶች በመስዋዕትነት ያስረከቡን ሃገር ነች።የችግሮችን መፍትሄ ማንም ዜጋ ሲያቀርብ በባለቤትነት ስሜት መሆን አለበት።ከእዚህ ጋር ደግሞ አብሮ መሄድ ያለበት በበጎ ህሊና በመልካም የተሰሩ ስራዎችን ደግሞ ማበረታታት ያስፈልጋል።አሁን ባለው መንግስት ስራ ውስጥ አንዳንዶች በጭፍን እና ባልተረጋገጠ ጉዳይ በመሰለኝ የሌለ የሴራ ፖለቲካ እንዳለ ከማሰብ ይልቅ በትክክል የቱ ጋር ችግር እንዳለ ለይቶ ያንን የታመመውን ክፍል እንዲታከም መስራት እና መድከም ያስፈልጋል።እዚህ ላይ የሚጠቀሰው አንዱ በኦሮምያ ክልል ያለው የጽንፍ ሃይል ጥፋት ነው። ይህንን መዋጋት የሁሉም ኢትዮጵያዊ ግዴታ እና ዕዳም ጭምር ነው።ለኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እራሱን ለሞት አሳልፎ የሰጠ ኮ/ል አብዲሳ አጋም መሆኑን፣ ለኢትዮጵያ ለመሞት የዘመቱት ጀነራል ጃጋማ ኬሎ እና ሌሎች በሚልዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የኦሮምኛ ተናጋሪዎች ከካራማራ እስከ ናቅፋ ህይወታቸውን የሰዉት በኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ስር መሆኑን የኦሮሞ ማህበረሰብም በሚገባ ይረዳል።ሆኖም ግን አሁን ላለው ትውልድ በሰፊው ይህንን ታሪክ የማስተማር፣ደጋግሞ የማስረዳት ስራ በተለይ የኦሮምኛ ቋንቋ የሚችሉ በማህበራዊ ሚድያ ጭምር ከአሁኑ ጊዜ ሳይሰጡ መስራት አለባቸው።በኢትዮጵያ በሚፈጠሩ አንዳንድ ቅሬታዎች ማኩረፍ አይገባም።በጋራ የባለቤትነት ስሜት፣በብሩህ ተስፋ እና በበጎ ህሊና አብሮ ማቅናት ያስፈልጋል። በኢትዮጵያ ፈጽሞ ተስፋ አይቆረጥም!
========///=========



Friday, January 21, 2022

በወይብላ ማርያም ላይ የተፈፀመው ወንጀል ከባድ የሚያደርገው በራሱ በመንግስት መዋቅር ስር ባለ አካል መፈፀሙ ነው።ተመሳሳይ ድርጊት እንዳይፈጸም መንግስት መውሰድ ያለበት የመፍትሄ እርምጃ።




በአዲስ አበባ ቀራንዮ መድሃኔዓለም አካባቢ የወይብላ ማርያም እና ቅዱስ ሚካኤል ታቦታት፣ ጥር 12፣2014 ዓም ወደማደርያቸው እየተሸኙ ሳለ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ከከበሮው ላይና እጃችሁ ላይ ማየት የለብንም ያሉ ፖሊሶች በሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ላይ ከአስለቃሽ ጭስ እስከ ጥይት ተኩሰውባቸዋል::ታቦታቱም ወደ መንበራቸው መመለስ ስላልቻሉ ወደቀራንዮ መድሐኔዓለም ሔደው በእዚያ አድረዋል::ፖሊስ በተኮሰው ጥይት አራት ወጣቶች ተመተው ሆስፒታል ገብተዋል::ትናንት ከመሸ ህይወቱ ያለፈ እንዳለ ተሰምቷል::ዛሬም የሌላው ወጣት ህይወት ማለፉ እየተነገረ ነው።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው የአደባባይ በዓላት ውስጥ የጥምቀት በዓል አንዱ እና ዋነኛው ነው።በዓሉ መከበር የጀመረው በአጼ ገብረመስቀል ዘመን ከዛሬ 1500 ዓመት በፊት ማለትም በ5ኛው ክ/ዘመን ጀምሮ ነው።የበዓሉ አከባበር ላይ ስርዓት በመስራት በ12ኛው ክ/ዘመን ቅዱስ ላልይበላ፣በአጼ ይኩኑ አምላክ ዘመን የነበሩት ኢትዮጵያዊው ታላቅ ቅዱስ አቡነ ተክለሃይማኖት በኋላም በ15ኛው ክ/ዘመን አጼ ዘርያዓቆብ ክብረ በዓሉ ደምቆ እንዲከበር ስርዓቱን አጽንተው ለትውልድ አስተላልፈዋል።የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ በዓል ነው።በክርስትና ታላቅ ቦታ የሚሰጠው የእግዚአብሄር ልጅ የመሆን ታላቅ ሃብት የሚገኝበት የጥምቀት መታሰቢያ በዓል በመሆኑ እና ይህንንም እራሱ ኢየሱስ ክርስቶስ መስርቶት የሄደው ስርዓት ነው።ጥምቀት አንዴ ወንድ በ40 ሴት በ80 ቀን የሚፈጸም የማይደገም ስርዓት ሲሆን ይህ በየዓመቱ የሚደረገው የጥምቀት በዓል ለመታሰቢያ የሚደረግ የእግዚአብሄር ታላቅ ውለታ የሚዘከርበትም ጭምር ነው።

የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ ችግሮች መፈጠር የጀመሩት በዘመነ ህወሃት ነው።ከአዲስ አበባ ወጣ ባሉ ቦታዎች ለምሳሌ እንደ ሃረር፣ድሬዳዋ፣ባሌ ገጠራማ ቦታዎች እና በወልዲያም ጭምር ለጥምቀት በዓል የወጡ ምዕመናን ተንገላተዋል።በወልዲያ የዘጠኝ ዓመት ልጅ ሳይቀር በህወሃት አጋዚ ወታደሮች ተገድሏል።በዘመነ ህወሃት የጥምቀት በዓል እንደ ህዝብ ከህዝብ ማጋጫ ሆኖም ቀርቧል። በተለይ በሙስሊሙ እና በክርስቲያኑ መሃል ጸብ ለመጫር ህወሃት ሆን ብሎ በዋዜማው አጋጪ የሆኑ መግለጫዎች በማውጣት ውጥረቶች እንዲከሩ ያደርግ ነበር። በእዚህም ሙስሊሙና ክርስቲያኑ እርስ በርሱ እንዲጠላላ እና እንዲፈራራ ለማድረግ ያልተደረገ ጥረት የለም።የድምጻችን ይሰማ የሙስሊሙ እንቅስቃሴ እንደ አክራሪ እንቅስቃሴ በክርስቲያኑ ዘንድ እንዲታይ ህወሃት ብዙ ጥረት አድርጓል። ይህ ሁሉ ግን አልተሳካም።

ከህወሃት ወደ መቀሌ መባረር በኋላ ደግሞ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ አዲሱ ጥቃት የታየው ከኦሮሞ ጽንፈኛ አመለካከት ያላቸው አካላት በህወሃት የተተረከላቸውን ቤተክርስቲያኒቱ የነፍጠኛ ነች የሚለው ትርክት ሰለባዎች ነበሩ።እነኝህ ቤተክርስቲያንን እና ኢትዮጵያ ሲባል የሚያማቸው ከሁሉም ደግሞ በሰንደቅ ዓላማዋ ላይ ጥርስ የነከሱ የአናሳ አስተሳሰብ አራማጆች ናቸው።

የዘንድሮም የጥምቀት በዓል ቀድሞ ችግር የነበረባቸው የድሬዳዋ፣ሃረር እና ጅጅጋ ሳይቀር በጣም ባማረ እና ከሁሉም በላይ የሙስሊም ወንድሞች፣እህቶች እና እናቶች በኮሚቴ ሆነው የጸጥታ ስራውን አብረው የሰሩበት ለክርስቲያን ወንድሞቻቸው እና እህቶቻቸው ውሃ እና ሌላ የሚያስፈልገውን ሁሉ እያቀረቡ ያስተናገዱበት ጊዜ ሆኖ አልፏል።ለቪኦኤ አማርኛው ከድሬዳዋ ሃሳባቸውን የገለጡ የሙስሊም እናት ሲናገሩ የድሬዳዋ የድሮ ፍቅሯ ዘንድሮ ተመልሷል። እናቶች ከየመንደሩ ተውጣጥተን በጋራ ጥበቃ እያደረግን በጥሩ ሁኔታ አልፏል በማለት ገልጠውታል።የጅጅጋ እና የሃረር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ መቃርዮስም በዓሉ በጥሩ ሁኔታ መከበሩን እና ይህንን ላደረጉ የጸጥታ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋና አቅርበዋል።

ይህ ሁሉ ጥሩ ነገር እያለ ግን ከአራት ኪሎ በጥቂት እርቀት የምትገኘው የወይበላ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ከላይ እንደተገለጠው አሳዛኝ ሁኔታ ደርሷል።የችግሩ ግዝፈት ደግሞ በቤተክርስቲያኒቱ ላይ ጥቃት የሚፈጽሙት አካላት አደገኛነት በራሱ በመንግስት መዋቅር ውስጥ መሆናቸው ነው።ምዕመናኑ በፖሊስ የመጠቃታቸው ምክንያት ደግሞ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማን ለምን ያዛችሁ የሚል ነው።ይህ ትልቅ ህመም ነው።ይህ ካለምንም ማጋነን ጦርነት ያስነሳል። መንግስት የተባለ አካል በራሱ መዋቅር ውስጥ ያለ የኦሮምያ ፖሊስ በእዚህ ያህል ደረጃ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ጠል መሆኑን እያወቀ ውሎ ማደሩ በራሱ አነጋጋሪ ነው። ችግሩ ከራሱ የመንግስት መዋቅር ስር ለመሆኑ የጥምቀት በዓል ዋዜማ ላይ የወጣው የፖሊስ መግለጫ በራሱ ገላጭ ነው።መንግስት ሁለት እና ሶስት የተለያዩ መግለጫዎች ሊኖሩት አይገባም።በመጀመርያ የወጣው መግለጫ ላይ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ላይ ኮክቡን ካላየን መሰል መግለጫ ከተደመጠ በኋላ መልሶ የአዲስ አበባ መስተዳደር አርሞ አቅርቦታል።ይህ ሁሉ መደናበር ምንድን ነው? ይህ በራሱ በመንግስት መዋቅር ውስጥ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እና የሰንደቅ ዓላማዋ ጠል ቡድን የመንግስትን ስልጣን በመጠቀም ህዝብ ለማስፈራራት እየሞከረ እንደሆነ አመላካች ነው። ህዝብ ማስፈራራት ብቻ ሳይሆን የኦሮምያ ፖሊስ ምዕመናኑን በትኖ በወጣቶች ላይ ተኩሶ ህይወት አልፎ ታቦታቱ ወደ ቦታቸው ሳይገቡ አድረዋል።

አሁን ያለፈውን ሳይሆን ወደፊት ተመሳሳይ ችግር እንዳይፈጸም ምን ይደረግ? የሚለው ነው ዋናው ቁም ነገር። ኢትዮጵያ ከሌላው ዓለም የሚለያት ህዝቧ ከ95% በላይ የሚሆነው በዕምነት ውስጥ የሚኖር ህዝብ ነው።ይህ ማለት ሃገሪቱ የልማት ዕቅዷም ሆነ የመንግስት ባህሪ ለአማኙ ህዝብ ትልቅ ዋጋ መስጠት እና እሴቱን ሊጠብቅ እና ሊጠነቀቅ ይገባዋል ማለት ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ህግ ደግሞ በሃይማኖት እሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን በከፍተኛ ወንጀል ፈርጆ እጅግ ከባድ ቅጣት እንዲፈረድ አያደርግም። ሃይማኖት የህዝብ ስስ ብልት ነው።ሃይማኖቱ ሲነካ በቀላሉ ሃገር ይታመሳል።ከሞት በኋላ ያለውን ህይወት ዋጋ የሚሰጥ ህዝብ ያለበት ሃገር ዛሬ ስለ ሃይማኖቱ መሞት ክጽድቅ በላይ የሆነ ጽድቅ ነው።

ህዝባቸው ከ75% በላይ አማኝ ባልሆነባቸው እንደ አውሮፓ ያሉ ሃገሮች ብቻ ሳይሆኑ በብዙ የአፍሪካ ሃገሮች ህግ ላይ ማንም ሆነ ማንም በአንድ መስጊድ ወይንም ቤተክርስቲያን ላይ ትንሽ የተባለ የማናናቅ ወይንም ምዕመኑን የሚያስቆጣ ጥፋት ከፈጸመ እጅግ ከባድ የሆነ ቅጣት ይጠብቀዋል።ስለሆነም የሃይማኖት ተቋማት እጅግ ይከበራሉ።መንግስትም የሚሰጠው የህግ ከለላ ከፍ ያለ ነው።ይህ ሁኔታ በኢትዮጵያ አይታይም።ምናልባት በህጉ ላይ ይቀመጥ እንጂ ዝርዝር የጠበቁ ህጎች በአዲስ መልክ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መውጣት አለበት። ለህጉም ተፈጻሚነት ጥብቅ ክትትል ያስፈልገዋል።ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ሙስሊምም ሆነ ክርስቲያን በዕምነት ተቋሙ ላይ አንዳች ማንም እንደማያደርግ ዋስትና ያስፈልገዋል። ይህ ህግ ደግሞ ከታች ያሉ ተማሪዎች ሁሉ እንዲማሩት ማድረግ ያስፈልጋል።አሁን በኢትዮጵያ የሚጎድለው ይህ ነው።የዕምነት ተቋማት ላይ የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ሳይቀሩ ያላቸው መብት ምን ያህል ውሱን እንደሆነ አያውቁም ወይንም እያወቁ የፖለቲካ ማጋጫ አድርገው እየተጠቀሙበት ነው።ስለሆነም የዕምነት ተቋማትን በማናቸውም መንገድ ያጠቃ ማንኛውም ግለሰብ የሚደርስበት ቅጣት ከፍተኛ እና አስተማሪ እንዲሆን የሚያሳይ የነበረውን ህግ የሚያጠናክር ህግ የተወካዮች ምክር ቤት ማውጣት እና መንግስት የማስፈጸም ተግባሩን ሊወጣ ይገባል። ህጉ የሚወጣው ለጨዋው የኢትዮጵያ ህዝብ አይደለም።ህዝቡ ለሺህ ዓመታት ተከባብሮ ኖሯል።ለባለጌ ግን የህጉ ተጠናክሮ መውጣት ስርዓት ያስይዛል።ችግሩ ህግ በማውጣት ብቻ አያበቃም።ያጠፉት መቀጣት አለባቸው።በወይብላ ማርያም ምዕመናን ላይ የተፈጸመው የኦሮምያ ፖሊስ ጥቃት በተመለከተ ይህንን ያደረጉት የፖሊስ አባላትም ሆነ ትዕዛዙን ያስተላለፉ በህግ ሲቀጡ ማየት ህዝብ ይፈልጋል። ስለሆነም መፍትሄዎቹ ግልጥ ናቸው። የተወካዮች ምክር ቤት በእምነት ተቋማት ላይ የሚደረግ ማናቸውም ጥቃት እና የጥቃት ሙከራ በተመለከተ ህጉን ማጥበቅ አለበት።ከእዚህ ጋር በተያያዘ እንደከእዚህ ቀደሙ ተድበስብሶ መታለፍ የሌለበት የወይብላ ማርያም ጉዳይ ተጣርቶ ወንጀለኞች ለህግ መቅረብ አለባቸው።

==========////==========





Thursday, January 20, 2022

The Last Defence line of TPLF: taking hostage the people for its Genocide and Famine narratives



=================

Ethiopian Herald

Opinion

January 20,2022

Ethiopian Herald is one of the oldest News Paper in Africa and the Middle East.

It was established in 1943

=================

By - Dejen Ras
====================

TPLF seems to finish all its means against Ethiopian united forces after the recent defeat, and it confined itself to the Tigray region only. This terrorizing force has used weapons and firing powers, that it hid in different places in the past three decades. It has used the trojan of western countries’ propaganda machinery: the gigantic newspapers like New York Times and the likes,  TV channels (CNN, BBC, Algezira), social media outlets (Twitter, Facebook). It used the symbiosis relationships that it had built for over three decades with international organizations like WFP, USAID, OCHA, WHO, and many other UN organizations. It has also maximized its influence using the personalities/elites in the upper echelon of the western world (Suzan Rice, Samantha Power, and the likes). Even it has used scholars who mostly reside in Europe.  In all these, it has optimized its influence using the Billions of dollars it stole from the people of Ethiopia in the past 30 years. However, all these schemes used are fading away for TPLF as time goes by. The hope of attaining what it wants is fading away too. 


For starters, their ambition was/is unhealthy: destroy one country, whom they call it empire, and build another empire, called the greater Tigray. Total illusion! Having such an egoistic dream is like falling from an airplane from 3000ft above, without the prospect of landing in a safe place. As shown in the epic fantasy adventure film series, The Lord of the Rings, the evil power Sauron, used many of its resources in its endeavor to rule the middle earth. But the unity of other people came to crash his crazy desire. This is what is happening for a Marxist and Leninist ideology-infested political force TPLF. Soon the Ethiopian version of Sauron is disappearing. But it has taken the people of Tigray hostage before it disappears from the face of the country. How? Let us provide a few justifications for our position. 


Tigray People are held hostage for Genocide narrative 


They try to deceive the rest of the world that they are the minorities in the country and they are facing extinction. Genocide is happening to them. This is a LIE! Let us provide one fact. In Ethiopia, there are more than 90 ethnic tribes with approximate proportion od Oromo 34.5%, Amhara 26.9%, Somali 6.2%, Tigray 6.1%, Sidama 4.0%, Gurage 2.5%, Welayta 2.3%, Hadiya 1.7%, Gamo 1.5%, others 12.6%. For any person with a sound mind, only three ethnic groups are greater in proportion than the Tigrayan ethnicity in Ethiopia. Even in Tigray, there are three ethnic groups: the Tigrayan, Irob, and Kunama people. There are more than 86 ethnic groups that have a lower proportion than the ethnic group where TPLF comes from. They never CRY that they are disappearing like TPLFites CRY at the WORLD stage. But they used the TIGRAY GENOCIDE CONSTRUCT to get the attention of the world. The western world was conspiring with them also. They have allowed them to run free without accountability for three decades. They feel guilty to abandon their monster, the TPLFites. 


The TPLFites relate their genocide history with two known events in the world: the genocide on the Jews during the previous world war times, and the Rwanda genocide that happened to members of the Tutsi minority ethnic group, as well as some moderate Hutu and Twa. To convince the world, they always try to get some evidence. They actually crave attention, and Genocide is one means to get it. They make traps repeatedly for the government forces to make mistakes so that they have the data to persuade the world that they are facing decimation. We can list dozens of such narratives and we have reported them before, and we will not repeat it here. 


Let us only mention one that may surface at any time in the near future. During the last defeat in the Afar region and Amhara region, they have taken corpses of thousands of their dead soldiers to Tigray. They have accumulated it in some places and they are preparing a drama that the government forces have done massacre when the government forces were in Tigray around a year ago. It is a sad event that all these young people were forced to march to death by marching into the Amhara and Afar regions with a lot of destruction of these regions.  But TPLF will use even this loss for its advantage. They will never stop using the GENOCIDE narrative again and again. Watch the space. Hence, the people of Tigray are hijacked by these forces for continuing Genocide narratives.



Tigray People are held hostage for the Famine narrative 


Another method TPLFites hold the Tigray people is for the sake of their FAMINE narrative. Remember, they use the famine narrative to get money from the west around 40 years ago to defeat the Derg regime.  Since then they have never stopped craving for it. During their 27 year narrative, they had documents that 1.8 million people in the region are the constant receiver of aid.  You can not deceive the world with the existence of famine in the region without real evidence. They know this very well. They used to avoid projects that will solve the real problems of the people.  Even now, that is why they are doing everything for food aid not to come to Tigray. The recent war and gun shelling on the main road, Abala the Afar city 49 km from Mekele,  where the only food aid is coming to Tigray, shows that. This means the people are held hostage by TPLF for famine narrative too. 


Even when food aid comes to the region, it is controlled by them and rationed according to their strategy. Anyone who wants to eat food has to listen to what these evil leaders order them to do.  Also if food aid comes to the region in abundance then the people will ask other human rights questions in the region. For example, the Tigra people will ask the whereabouts of their children who are deceased during the war or other basic rights. But they do not want the people to be free. They have told them about their enemies in four directions.  They have controlled the people with FEAR. They have built a narrative that the people will perish unless they do what they order them to do. The only savior they have is TPLF. If any person in Tigray asks a different question, they will be intimidated by questions like: “Are you not a true Tigrian?” Why are you asking such a question? The people are expected to show 100% loyalty to their ethnicity and the ideology of the communist party. That is how they are held and hijacked. 



Breaking free- with the help 


Imagine a scenario where the people of Tigray break free from the 46-year influence of the only political ideology force in the region. It solves all the problems in the region. Since this TPLF uses the people as its fortified, stronghold.   If the people of Tigray rebel against their corrupted leaders, they will destroy TPLF forever. TPLFcease to be a burden for Tigray people. But the question is how can they break free without help? Of course, the government tries again and again for the people to break free by themselves as the rest of Ethiopia did. This was shown when the national forces took Mekele in November 2020 and tried to assist set up a new administration.  However, the people were not able to break free from the bondage of TPLF. In fact, most of the young were angered with the presence of Eritrean forces in the country and they were galvanized to fight. They joined an army force called Tigray Defence Force (TDF). And attacked the national army again. Which was a mistake. They have seen the consequence of that wrong step. 


The government forces are not entering the Tigray region for the same reason again. The people have got a chance to think again. They can break free. But they need help!  Can the international people help the people of Tigray? Not the way they did so far.  Can the western system stop assisting the criminals in holding hostage the Tigrean people? How long we will the western world allow such atrocity to be on the people of Tigray? Why are they not deciding for TPLF to disappear from the planet? Just ignore listening to their lies and cunning famine and genocide narratives. They will disappear.  We mean the political organization or party cease to exist. It will choke up. The people will raise against it. That will bring an end to this cancer in the region. 


Tigray needs fresh air.  Disarm TPLF! DISBAND TPLF.  #Nomore TPLF in Tigray region, in Ethiopia, in the Horn of Africa. Let peace down on the troubled horn of Africa again (HOA).  Hands of Ethiopia! Hands of HoA! 

==========///==============

Sunday, January 16, 2022

Western Experts judgment on the Nobel Laurent without contextual Understanding


=================

Ethiopian Herald

Opinion

January 16,2022

Ethiopian Herald is one of the oldest News Paper in Africa and the Middle East.

It was established in 1943

=================
By - Dejen Ras

The recent so-called newspaper expert’s panel judgment in comparing heads of states in the world shows their superficial, rather than true, knowledge about the context of the conflict in Ethiopia. This newspaper, Morgenbladet, has such a tradition in nominating the worst leader every year. The experts set up by the newspaper concluded that the Nobel peace Laurent of 2019, Ethiopia’s PM was named as worst head of state in 2021. Their judgment is influenced by a one-sided perspective, the western way of looking at the world.  It is void of contextual knowledge of the situation in Ethiopia. They think they know it. But their knowledge suffers from a shallow understanding of the facts on the ground. They may be experts in some things, but not necessarily on this one. The source of information they used for their judgment is skewed to one narrative. That is why we dare to confront their judgment for coming out in the open and saying that Laurent is the worst leader. 


The main criteria for their decision. 


The criteria for comparing the selected head of state, like Boris Johnson, Prime Minister of the UK, Alexander Lukashenko, President of Belarus, Narendra Modi, Prime Minister of India, Jair Bolsonaro, President of Brasil, Michel Aoun, President of Lebanon, and Abiy Ahmed, Prime Minister of Ethiopia, was as follows: if the head of state contributed to the economic downturn; started or supported a civil war; suppress political and civil rights; managed to break down democracy, and handled the pandemic poorly in the respected countries. The second criteria, “started or supported a civil war”, was the main criteria to decide who the worst head of states in the world was in 2021, according to the panelists. 


The criteria are not a problem for us. Instead, the expert’s knowledge about the context of the problem is. Who actually started this war in Ethiopia? Who also supports this civil war? Do they know that the war was designed, planned, and initiated by the TPLF, a terrorist organization that is supported and sustained by the western countries, including the countries of these experts?   We doubt it. If they know it, they could have said the contrary. That is, the best head of state in 2021 is actually, the Ethiopian Prime minister, given all the problems he faced during 2021. 


They do not ask the real question for themselves. Why do you give the Nobel peace prize in 2019 and nominate the same leader for the worst one in 2021? Is it not clear that your judgment suffering from a lack of consistency.  Do not blame the same person who did not participate in your judgment. Ask yourself the following: what is that deeper context about the conflict that you did not get it yet? In fact, the leader whom you judge unwisely is blamed by his own people (the most majority) for his reluctance to take action on those rebels who are allies of the west for more than four decades. 


Biased source of information.


Referring to what the New York Times has said about the situation in Ethiopia shows how skewed and one-sided your evaluation can be. Don’t you know that the New York times has come with a report that glorifies the use of child soldiers by the TPLF,  in their struggle to destroy a sovereign nation? It was a front-page story, which may be deleted now after a huge opposition movement on Twitter against it. That is how far New York times is biased. Many of the media in the west has reported Genocide in Tigray, which later was proved by the UN report that it is not the case. We can pile the list of abuse of narratives by the well-known media in the west about the situation in Ethiopia in 2021. It was systematic, coordinated, and targeted both the leader and the sovereignty of the country. 


Even one of the experts in the panel, says to the newspaper called Morgenbladet, "With the Nobel Prize in his pocket and the recognition that comes with it from international alliances, a lot was in place for Abiy to develop his country in a positive direction. He wasted that opportunity and seems to have put his own concerns over that of his citizens."  This statement seems credible. However, it is short sited. People with an understanding of the facts and contexts around the topic know very well that the leader has used the opportunities available to reverse the situation. But he faced unrepentant, dogmatic, cunning, communist, and dictator enemy. The worst of it is, it has aligned itself on the western corridors of power, and this enemy has got the ears of the upper echelons of the western world and it controlled the narrative. And its narrative has controlled and brainwashed even the so-called experts in the west.


Lack of deeper contextual understanding. 


The war in Ethiopia was inevitable to happen unless and otherwise, TPLF gets back the power again. However, the people said enough is enough after 27 years of oppression. The depth of the rejection of TPLF by the majority of Ethiopian people was not well understood by westerns. It was only recently that the USA special ambassador to HOA, Jeffry Feltman who understood it and expressed it out in the open air on media.  But in the past, TPLF lead government system was their right hand in HOA.  They just refer to the TPLF government as a dictatorial system, which creates stability in the horn of Africa. To use such a kind of characterization shows a superficial understanding of the context. 


One expert said: "Since the outbreak of the war, there have been obvious alternative ways of acting, but all of them have been rejected. Both sides have blocked a politically negotiated solution. Instead, Abiy has chosen the most violent solution," he says. The expert blames only one side. And claims that there were “obvious alternative ways of acting”. Which ways? Do you mean the cultural, political, social, and historical ways of avoiding conflict? To your surprise, all were implemented through the three years, even now new ways are being proposed. Ethiopian way of solving the problem was tried again and again without success. Culturally: elders are used in defusing potential conflicts. Social: women were begging the TPLF men not to go to war. Political: the political colleagues were negotiating in many ways. Get the facts right, please. 


You do not negotiate with the Nazis I guess, or with the terrorists. Do you? The problem is not about the unwillingness of you to negotiate with such bodies, maybe it is about how unwilling and unprincipled, even selfish is the other side to change its position. If the other side only has one option, there is no negotiation. For Ethiopians, this is very clear. They have faced an enemy which uses the western resource, media, systems, and everything and uses it for its own, not even to the people in Tigray. Actually, the people in Tigray are held by this terrorist organization. They are trapped by the sense of loyalty to ethnicity and ideology of TPLF which lies on self-determination, instead of mutual respect as a citizen in the country. 


Hence, their judgment is shallow. It is biased and superficial. But this nomination feels to us, just one another way, the colonial mindset tries to project its own view of the world on others. The world will be a better place if we are more humble and learn from each other, instead of dictating others with shallow understanding. 

=================////===========



Wednesday, January 12, 2022

ወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ



👉ብቸኛው የጦርነቱ ማሳረጊያ ምንድን ነው?

👉መንግስት ለትግራይ ህዝብ ከህወሃት የመውጫ ስልት (Exist Strategy) ያዘጋጅ።

👉መንግስት እና ህዝብ በጋራ በጥንቃቄ ሊይዙት የሚገባው ጉዳይ።

=====================

ጉዳያችን ልዩ /Gudayachn Special

=====================

''አልገባችሁም!'' ቀዳማዊ አጼ ኃይለስላሴ

ሻምበል ፍቅረስላሴ ''እኛና አብዮቱ'' በተሰኘው መፅሐፋቸው ውስጥ የደርግ አባላት ወደ ቤተ መንግስት ሄደው ቀዳማዊ አጼ ኃይለስላሴ ዘንድ ቀርበው ከንጉሱ የገጠማቸውን አስገራሚ ምላሽ በመጽሃፋቸው እንዲህ ሲሉ አስፍረዋል።

''የፖለቲካ እሥረኞች በሙሉ እንዲፊቱ የሚለው ጥያቄ እንደተነበበ ንጉሡ ጣልቃ ገብተው “ለመሆኑ የፖለቲካ እሥረኞቹ እነማን ናቸው?” የሚል ጥያቄ አቀረቡ። “በእርግጥ የምናውቃቸው የፖለቲካ እሥረኞች ባይኖሩም ማንኛውም የፖለቲካ እሥረኛ እንዲፈታ ነው የምንጠይቀው” አሉ ሻለቃ ተስፋዬ ገብረኪዳን። ንጉሡ ራሳቸውን ነቅነቅ አድርገው ጽሑፉን የሚያነበውን የደርግ አባል እየተመለከቱ “አልገባችሁም!” ብለው ዝም አሉ። በእርግጥም አልገባንም። ተማሪዎችና የተለየ ዓላማ የነበራቸው የተማሩ ሰዎች የሰነዘሩትን መፈክር ብቻ ነበር ይዘን ንጉሡ ፊት የቀረብነው። በፖለቲካ እሥረኝነት ስም በከፍተኛ ደረጃ ለጣሊያን ወራሪ መንግሥት በባንዳነት አድረው አገራችንን የወጉ፣ ለቅኝ ተገዥነትም የዳረጉትን እንደ ኃይለሥላሴ ጉግሳ ያሉ ወንጀለኞች የፖለቲካ እሥረኞች ተብለው ከግዞትና ከእሥር ቤት አስወጥተን እንደ ጀግና ራሳቸውን እንዲቆጥሩ አደረግናቸው።''

ከላይ የተጠቀሰው የሻምበል ፍቅረ ስላሴ መጽሐፍ አስተማሪ መልዕክት አለው።ሆኖም ግን የእዚያን ጊዜ ሁኔታ ከዛሬው ጋር እንዳለ መግጠም ላይሰራ ይችላል።በአንድ ወቅት እስረኛ መፍታት ስህተት ከነበረ ሌላ ጊዜ አንዴት ይታያል? የራሱ ጥናት ይፈልጋል።አንዳንድ ታሪካዊ ክስተቶች ትክክለኛነታቸውን ለመረዳት በራሱ ጊዜ እና የጠራ መረጃ ይፈልጋሉ።ዛሬ ትክክል አይደለም የምንለው ነገ በታሪክ መነፀር ሲታይ ትክክል ሊሆን ይችላል።ዛሬ ስህተት የምንለውም ነገ በታሪክ ሲቃኝ ትክክል ሊባል ይችላል።የዛሬው ጽሑፍ መነሻ ስለ እስረኛ መፈታት ጉዳይ አይደለም።መነሻ አና መድረሻው ስለ 3 ጉዳዮች ነው። እነርሱም -

ብቸኛው የጦርነቱ ማሳረጊያ ምንድን ነው?

መንግስት ለትግራይ ህዝብ ከህወሃት የመውጫ ስልት (Exist Strategy) ያዘጋጅ።

መንግስት እና ህዝብ በጋራ በጥንቃቄ ሊይዙት የሚገባው ጉዳይ የሚሉት ናቸው።

============

ብቸኛው የጦርነቱ ማሳረጊያ ምንድን ነው?

ሽብርተኛው ህወሃት በሰሜን ዕዝ ላይ ጦርነት ከፍቶ ኢትዮጵያን ለማፍረስ ያልፈነቀለው ድንጋይ ባይኖርም በመጨረሻ የሞት ጣር ላይ መውደቁ ዕውን ሆኗል።ከእዚህ ሁሉ ጥፋት በኋላ ህወሃት ለትግራይ ያተረፈው ሞት እና እልቂት ነው።አሁን ጥያቄው የጦርነቱ ማሳረጊያ ምንድን ነው? የሚለው ነው። አንዳንዶች ድርድር የሚደረግ እና በእዚያ የሚቋጭ አድርገው የሚያስቡ አሉ።አንዳንዶች በተራዘመ ሁኔታ ህወሃትን ማዳከም እና በመጨረሻ እጁን ማሰጠት የሚሉ አሉ።ሌሎች ሌላ ሃሳብ ሊሰጡ ይችላሉ።ይህ ሁሉ ግን የመጨረሻው መፍትሄ በተለይ ለህወሃት ዓይነት ሽብርተኛ ቡድን የሚያዋጡ መንገዶች አይደሉም።

ስለሆነም ለየትኛው የጦርነት ማሳረጊያ እንዘጋጅ? የመጨረሻው የጦርነቱ ማሳረጊያ ምንም ዓይነት ምክንያት በመስጠት ቢዘገይም ለሃገር መፍትሄው እና የጦርነቱ ማሳረጊያ መከላከያ መቀሌን እና ትግራይን ከህወሃት አላቆ ህዝቡን ነጻ ማውጣት ነው።ይህንን መቼም የማይቀረው የመድረሻ ግቡን መወሰን እና አጥርቶ ማስቀመጥ አስፈላጊ የሚሆነው ለዘማቹም ሆነ ነጻ ለሚወጣው ህዝብም የስነ ልቦና ዝግጅት ማድረግ ጠቃሚ ስለሚሆንም ጭምር ነው።በእርግጥ ሁሉም መንገድ ተሞክሯል።ከመቀሌ መልስ የሆነ ዘላቂ መፍትሄ እንደማይኖር እና ከእዚህ መለስ የሚኖር መፍትሄ የአማራ እና የአፋር ህዝብን ሲያደማ የሚያኖር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ የጸጥታ ዋስትና ስጋት ላይ ብቻ ሳይሆን በአካባቢው ያላት ተደማጭነት ያኮስሳል። ስለሆነም የጦርነቱ ማሳረጊያ መከላከያ ወደ ትግራይ ገብቶ ህወሃትን ማንበርከክ እና ቢያንስ ከእዚያ በኋላ ህወሃትን ተቃውሞ የሚወጣ አንጃ ከራሱ ከህወሃት ውስጥ ከወጣ ንግግር ሊታሰብ የሚችለው መከላከያ መቀሌን ሲቆጣጠር ነው።

አንዳንዶች ህወሃት መከላከያ ወደ መቀሌ ገብቶ የበለጠ እልቂት እንዲፈጠር እና ለዓለም ዓቀፍ ማኅበረሰብ ለማሳጣት ይፈልጋል።ስለሆነም አለመግባቱ ጥሩ ስልት እንደሆነ ያብራራሉ።ይህ በአንድ ወቅት የሚያስማማ ሃሳብ ሊሆን ይችላል።በቅርቡም ይህንኑ ተንኮል መንግስት በማወቁ ከመግባቱ መቆጠቡ ለወቅቱ ትክክለኛ መፍትሄ ሊሆን ይችላል።ሆኖም ግን መከላከያ ለረጅም ጊዜ ሳይገባ ቀርቶ ህወሃት ከአሁኑ ፈተና በውጭ ድጋፍም ተነስቶ የህዝቡን ማህበራዊ እና የምጣኔ ሃብት ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችል ትንሽ የመውተርተርያ ጊዜ ካገኘ ሃማስ በሊባኖስ መሬት ቆንጥጦ እንዴት ነቀርሳ እንደሆነ ማሰብ ያስፈልጋል። ስለሆነም መቀሌ የመግቢያ ጊዜው መዘግየት እና የመዘግየቱ የጊዜ እርዝመት መመጠን እና ትክክለኛውን ጊዜ መምረጥ ደግሞ አስፈላጊ ነው።በምንም ዓይነት መንገድ ብናስበው የጦርነቱ ማሳረጊያ መከላከያ መቀሌ መግባቱ መሆኑን ሁሉም ሊረዳው ይገባል።

መንግስት ለትግራይ ህዝብ ከህወሃት የመውጫ ስልት (Exist Strategy) ያዘጋጅ።

የመንግስት ለትግራይ ህዝብ የጽሞና ጊዜ መስጠቱ ትክክለኛ ነው። መሬት ላይ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ አገናዝቦ የወሰደው እርምጃ ነው።በተለይ የጽሞና ጊዜው ቀድሞ ያልተረዳ የህወሃት አድናቂ ከአሁኑ የኢትዮጵያ ድል በኋላ በደንብ እንደሚገባው ግልጥ ነው። የኢትዮጵያ ህዝብ እና መንግስት የህወሃት ወራሪ ጀሌ በአማራ እና አፋር ላይ የሰሩት የፋሺሽት ስራ ለታሪክ ተቀምጦ አሁንም በትግራይ ላይ ጥፋት እንዳይደርስ አሁንም የትግራይ ህዝብ ህወሃትን በማስወገድ ተግባር ላይ ግንባር ቀደም እንዲሆን ዕድል ተሰጥቶታል።

ይህ በእንዲህ እያለ ግን ህዝብ ድንገት ተነስቶ ያውም እንደ ህወሃት ላለ ወደ ግማሽ ክፍለዘመን ለሚሆን ጊዜ በጠባብነት እና በጥላቻ ፖለቲካ ያደነዘዘው የትግራይ ህዝብ በዘገምተኛ የአብዮት ለውጥ ህወሃትን ያስወግዳል ማለት አይቻልም።ስለሆነም ሁለት ጉዳዮች መሟላት ይፈልጋሉ። እነርሱም ህዝቡን ሸብበው የያዙትን በሃይል ማስወገድ ኢና ለህዝቡ ከህወሃት የሚላቀቅበት የመውጫ ስልት ማቅረብ ናቸው።ሸብበው የያዙትን በሃይል ማስወገድ አሁንም መንግስት እየሰራው ያለው ጉዳይ ነው። ቀሪው መንግስት አዘጋጅቶ ማቅረብ ያለበት ''የማርያም መንገድ '' መኖር አለበት። ይህ መንገድ ደግሞ ለህወሃት አመራሮች ሳይሆን ለትግራይ ህዝብ ህወሃትን የሚያስወግድበት የመውጫ ስልት ነው።ይህ ስልት በራሱ ተጠንቶ እና ተዘርዝሮ መቅረብ ያለበት ቢሆንም እንደመንደርደርያ ግን መንግስት የሚከተሉትን የመውጫ ስልቶች እና አፈጻጸሞች መመልከት ይቻላል። እነርሱም

  • ተከታታይ መልዕክቶች ለትግራይ ህዝብ በሚል መተላለፍ አለበት 
  • ህወሃትን ሊተካ የሚችለው እና ጊዜያዊ አስተዳደሩ በተሻለ አቀራረብ እና የሰው ሃይል ቢያንስ ሳምንታዊ መግለጫ መስጠት። በእዚህ መግለጫ የትግራይ ህዝብ እራሱ የማያውቃቸው አጠገቡ የተፈጸሙ ጉዳዮች ጨምሮ ተያያዥ ጉዳዮች መውጣት አለባቸው።ለምሳሌ በአንዱ የትግራይ ክፍል የተነሳ ጸረ ህወሃት እንቅስቃሴ በልዩ መግለጫ መውጣት አለበት ።
  • ከህወሃት መሃከል ያሉ የሃሳብ ልዩነቶችን ለትግራይ ህዝብ በእየዕለቱ ማቅረብ እና በሂደት የነገሮች አካሄድ እያየ የህወሃት ሞትን ማለማመድ።
  • ከራሱ ከትግራይ ህዝብ የተውጣጡ ሽምቅ ተዋጊዎች ትግራይን ከህወሃት ነጻ ለማድረግ እንቅስቃሴ እንዲጀምሩ ማድረግ እና መከላከያ ከጎናቸው ሆኖ እንዲገፉ ማድረግ እና 
  • ከእዚህ በፊት በጉዳያችን እንደተገለጠው ወደ ትግራይ የሚተላለፍ ትልቅ ጉልበት ያለው የራድዮ እና የቴሌቭዥን ስርጭት በየቀኑ በልዩ ፕሮግራም እንዲደርስ ማድረግ። እዚህ ላይ ኢቢሲም ሆነ ሌሎች በትግርኛ የሚተላለፉ ስርጭቶች አሏቸው።በጦርነት ጊዜ የሚደረግ ልዩ የፕሮፓጋንዳ ስርጭት ከመደበኛ አሰራሮች የተለየ ስለሆነ ልዩ ስርጭቱ በከፍተኛ ወጪም ቢሆን በጀት ተመድቦ መሰራት ያለበት ነው። አሁንም ቢሆን በከፍተኛ ባለሙያዎች የታገዘ ስራ ይፈልጋል። ይህ ስራ ለህዝቡ በተለያየ መንገድ በአይሮፕላን ወረቀት ከመበተን ጀምሮ በድንገት የስልክ መስመር ከፍቶ በትግራይ ላሉ ስልኮች ሁሉ መረጃ መላክን ይጨምራል። እዚህ ላይ የመብራት አገልግሎት በክልሉ የለም ቢባልም ከተከዜ ግድብ እና በነዳጅ አንዳንድ ከተሞች አሁንም ብቅ ጥልቅ የሚል መብራት መኖሩ እየተሰማ ስለሆነ የመረጃ ስርጭቱን መንግስት ቢቀጥልበት ይችላል።
ከላይ የተጠቀሱት መንደርደርያ የመውጫ ስልቶች ዋና ግባቸው የጦርነቱ ማሳረግያ የሆነው የመከላከያ ወደ ትግራይ መግባት በማያስደነበር መንገድ ብቻ ሳይሆን ከህወሃት ለመገላገል የቸኮለ ህዝብ ስነ ልቦና የማዘጋጀት ሂደት አካል ነው።

መንግስት እና ህዝብ በጋራ በጥንቃቄ ሊይዙት የሚገባው ጉዳይ።

አሁን ባለበት ሁኔታ የኢትዮጵያ ህዝብ የህወሃት ሽብርተኛ ቡድንን ከጦር ሜዳ ውግያ እስከ ተቋማት ሰርጎ መግባት ሙከራ ለመመከት ጭሏል። ሆኖም የጁንታው የመጨረሻ ምሽግ ያለው በፕሮቴስታንት፣የኦርቶዶክስ እና የእስልምና የእምነት ተቋማት ውስጥ ነው። እነኝህ ተቋማት እጅግ የበሰሉ፣ሃገራቸውን የሚወዱ እና በመንፈሳዊ ህይወታቸው ምሳሌ የሆኑ አባቶች የመኖራቸውን ያህል ተቋማዊ መዋቅሩ ላይ ህጋዊ በሆነም ሆነ ባልሆነ መንገድ የተቀመጡ መኖራቸው ይታወቃል። በእነኝህ መዋቅሮች ላይ ደግሞ ሙስና እና ጥቅመኝነት ውስጥ የተዘፈቁ ስላሉ ከእዚህ ላለመውጣት ሲነኩ ሌላ ህዝብ እና መንግስት የሚያጋጩ ጉዳዮች እየመዘዙ ሃገር እንዳያምሱ መንግስት እና ህዝብ በጥንቃቄ በመመልከት መጓዝ አስፈላጊ ነው።

የሁሉም ገዢ ሃሳብ የጋራ የሆነች ኢትዮጵያ ነች። በዕምነት ተቋማት ውስጥ ያለው ብልሹ አሰራሮች የማስተካከል ስራ መቼም ቢሆን ቀጠሮ ሊሰጠው አይገባም። አሰራሩን ለማስተካከል ግን የመንግስት ጥበቃ እንዳለ ሆኖ በራሳቸው ከውስጣቸው በሚወጡ እውነተኛ የእምነቱ ልጆች እንዲከወን አማኙም ሆነ መንግስት የመስራት ሃላፊነት አለባቸው። መንግስት የተባለ ተቋም በራሱ ከእምነት ተቋማቱ ውጭ ስላልሆነ የሚና አለያየት እንጂ አንዱ አንዱን አይመለከትህም ተባብሎ ተቋማቱን ከሙስና የማጽዳት ስራ በራሱ ከባድ ያደርገዋል።ሆኖም ግን በራሱ ይስተካከል ተብሎ መተዉ ኢትዮጵያን እንደ ሃገር የሚጎዳት ብቻ ሳይሆን፣ድህረ ጦርነት የእምነት ተቋማት ያላቸውን እጅግ ጠቃሚ ሚና እንዳይጫወቱ ያደርጋል።

ስለሆነም ተቋማቱን ማጠናከር የእምነታቸውን አፈጻጸም ሳይሆን የቢሮ አሰራራቸውን እና የአገልግሎታቸውን ተደራሽነት የተከታዮቻቸውን መንፈሳዊ እርካታ በሚሰጥ መልኩ እንዲሁ ከአሁኑ ካልተደረገ በሁሉም የጦርነት ሰለባ በሆኑ የኢትዮጵያ ክፍሎች ህዝቡን በቀላሉ ስነ ልቦናውን ለማከም ያስቸግራል።ስለሆነም ልዩ ትኩረት ይፈልጋል።የዕምነት ተቋማት በኢትዮጵያ የግጭት ምክንያት ሊሆኑ አይገባም።ህዝቡ አኗኗሩን እያወቀበት ተቋማቱ እንዲፋጠጡ ለማድረግ የሚሞክሩት እነኝሁ ያልጸዱት አደናባሪዎች መሆናቸውን መረዳት ቀላል ነው።ስለሆነም የእምነት ተቋማት፣ህዝብ እና መንግስት ልዩ ትኩረት ሊሰጡት ይገባል።

ባጠቃላይ ኢትዮጵያ ትልቁን የፈተና ጊዜ ያለፈችው ይመስላል። አሁን ከስሜታዊነት በራቀ መልኩ አፈጻጸሙን ማሳመር ነው።ለእዚህ ደግሞ የጦርነቱ ማሳረግያ ምንም ጊዜ ቢወስድ መድረሻው መቀሌን እና ትግራይን ከጁንታው ማስለቀቅ ነው።ይህንን ለማድረግ ደግሞ የጽሞና ጊዜውን መልክ ለማስያዝ ለትግራይ ህዝብ የመውጫ ስልት ነድፎ ማቅረብ እና መምራት ይፈልጋል። ለድህረ ጦርነት የህዝብ ስነ ልቦና መታከም ደግሞ የሃይማኖት ተቋማት ያለባቸውን የአሰራር እና የሙስና ችግር ህዝብ እና መንግስት ተባብረው ማስተካከል እና ኢትዮጵያን ሊያግዙ የሚችሉ በጋራ አጀንዳዎች ላይ ሁሉ ምዕመናኖቻቸውን የሚያንቀሳቅሱ እንዲሆኑ ማድረግ ያስፈልጋል። ይህ እንዳይሆን ግን በእምነት ተቋማቱ ውስጥ በጁንታው የተሰማሩ የቀድሞ ካድሬዎች የአሁን ደግሞ ሙሰኞች መጽዳት አለባቸው።

=========////=============

Tuesday, January 11, 2022

ነገረ መስቀል አደባባይ


መስቀል አደባባይ

===============
ጉዳያችን / Gudayachn
===============

  • ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከስሜታዊ እና በአንድ ወገን ለመደነቅ ከመፈለግ የተነሳ የሚደረግ ስሜታዊ ንግግር ሊታቀቡ ይገባል።
  • የአደባባዩን ሂሳብ ካነሱትም ከንቲባዋ እንዳሉት አይደለም።
  • ከንቲባ አዳነች ይቅርታ መጠየቅ አለባቸው።
መስቀል አደባባይ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ አካል

የመስቀል አደባባይ ከ1966 ዓም በፊት በመስቀል አደባባይነት የታወቀ እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የመስቀል ደመራን ስታከብርበት ኖራለች።በንጉሱ ዘመንም ልዩ ልዩ ትርዒቶች እና የክብር ዘበኛ ሰልፍም ይታይበት ነበር። ከ1966 ዓም በኋላ ወታደራዊው መንግስት አሁን አደባብዩ ያለውን ቅርጽ ኢንዲይዝ የህዝብ መቀመጫውን ከመሬት ከፍ ለማድረግ ከቦሌ መንገድ የቀድሞው ወሎ ሰፈር አካባቢ ከድልድዩ ጎን ከነበረው ኮረብታ ላይ አፈር እያመጣ ደለደለው።ይህ ኮረብታ ያለበት ቦታ ላይ ደግሞ ባለ አራት ፎቅ አፓርታማ ሰርቶ ለኪራይ ቤቶች እንዲያከራይ ሰጠው። በመቀጠል አደባባዩን አብዮት አደባባይ በማለት ሰይሞ የማርክስ፣የኤንግልስ እና ሌኒን ፎቶ ሰቀለበት።በእዚህም ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ''በተቀደሰው ስፍራ እርኩሰት ቆሞ ስትመለከቱ አንባቢው ያስተውል '' የሚለውን የመጽሃፍ ቃል እየጠቀሱ ይነጋገሩበት ነበር። ሆኖም ግን ከ1983 ዓም በኋላ አደባባዩ የመስቀል አደባባይ ስሙ ተመለሰለጥ

መስቀል አደባባይ የኢትዮጵያ የግማሽ ክፍለዘመን ታሪክ በአደባባዩ አልፏል። በ1970 ዓም መጀመርያ ላይ በምስራቅ ኢትዮጵያ ዘልቆ የገባው የሱማሌ ወራሪ ሃይል ለመፋለም የዘመተው ሰራዊት የተሸኘው በእዚህ አደባባይ ነበር። የኢትዮጵያ ታላቁ የዓባይ ግድብ መሰረት ከተጣለ በኋላ የአዲስ አበባ ደስታውን የገለጠው በእዚሁ አደባባይ ነበር።በ2010 ዓም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ በሚልዮን የሚቆጠር ህዝብ ሰልፍ ወጥቶ ለውጡን መደገፉን የገለጠበት እና በጠቅላይ ሚኒስትሩ ላይ የግድያ ሙከራ የተፈጸመውም በእዚሁ አደባባይ ነው።

ባሳለፍነው ሳምንት እሁድ በመስቀል አደባባይ የሆነው 

ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ላይ መስቀል አደባባይን በተመለከተ አንድ ውዝግብ ተነስቶ ነበር። የውዝግቡ መነሻ ፓስተር ዘላለም የተሰኘ የፕሮቴስታንት ፓስተር ''መስቀል አደባባይን እንውረስ '' የሚል ጥሪ በማድረግ በአደባባዩ ላይ አንድ የፕሮቴስታንት ዝግጅት እንዳለ ጥሪ አደረገ። ይህንን ተከትሎ ሰባኪ ወንጌል ምህረተአብ እና የጅጅጋ እና የሱማሌ ክልል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ መቃርዮስ በአንድነት ሆነው የፕሮቴስታንት ፓስተር የተናገረውን ንግግር አወገዙ።በተለይ አቡነ መቃርዮስ የፓስተሩ ንግግር በህዝብ መሃል ጸብ የመዝራት ተግባር ስለሆነ ትክክል እንዳልሆነ ገለጡ። ይህ በእንዲህ እያለ እሁድ ይደረግ የነበረው የ''ኖ ሞር ' ሰልፍ ለሳምንት ተላልፎ የፕሮቴስታንት ዝግጅት ቀረበ።በዝግጅቱ ላይ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተገኙ።

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዝግጅቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ላይ ስሜታዊነት የታየበት ነበር።ድምጻቸው ቁርጥ፣ቁርጥ እያለ አደባባዩ የኢትዮጵያ ህዝብ ቀረጥ የተሰራ ስለሆነ የሁሉም ነው፣ የሚል ዐረፍተ ነገር ጨምሮ ሌሎች ዐረፍተ ነገሮችን አከታትለው ንግግር ሲያደርጉ በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የፕሮቴስታንት ተከታዮች በእየመሃሉ ላይ በጭብጨባ ያጅቧቸው ነበር።

ከንቲባ አዳነች በንግግራቸው ላይ ማንሳት የሞከሩት በቅርቡ መንግስት አደባባዩን ከማደሱ ጋር ተያይዞ የታደሰው በህዝብ ገንዘብ ነው እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ብቻ አይደለም የሚል ትርጉም ይዟል።ይህ በእንዲህ እያለ የአደባባዩ ዕድሳት ሲጀመር በወቅቱ የነበሩት ከንቲባ ታከለ ኡማ ከቤተ ክህነት ጳጳሳት እና የቤተ ክርስቲያኒቱ ተጠሪዎች ተገኝተው በፕሮጀክቱ ሂደት ላይ ያላቸውን ምክረ ሃሳብ የጠየቁት የአደባባዩ ባለቤትነት ስላወቁ ነው። ዛሬ በጉዳዩ ላይ ልዩ ስብሰባ የጠራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አባላት እንደሚሉት ከፕሮጀክቱ መጠናቀቅ በኋላ ርክክብ እንደሚደረግ ቃል ተገብቶ እንደነበር እየተናገሩ ነው።ቤተክርስቲያኒቱ የአደባባዩ የባለቤትነት ካርታ ጨምሮ ማስረጃዋ እንደማያወላዳ ብዙ ጊዘ ገልጣለች።

ከንቲባ አዳነች ያነሱት የዕድሳት ሂሳብ ጉዳይ  

መልሱን በጥያቄ ነው የምመልሰው።
  • የኢትዮጵያ ቱሪዝም የጀርባ አጥንት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አይደለችም እንዴ?
  • ኢትዮጵያ ዓመቱን ሙሉ ከምታገኘው የቱሪዝም ገቢ (በጥናት የተደገፈ ነው) በመስቀል ደመራ፣በገና እና በጥምቀት ወቅት የምታገኘው ገቢም ሆነ የቱሪስቱ ፍሰት ከ80% በላይ የሚሆነው በእነኝህ የቤተክርስቲያኒቱ በዓላት ወቅት መሆኑን ከንቲባ አዳነች ያውቃሉ?
  • የሚመጡት ቱሪስቶች ከ70% በላይ የሚሆኑት የሚጎበኙት የቤተ ክርስቲያኒቱን ቅርሶች እና ገዳማት እንደሆነስ ያውቃሉ?
  • ላሊበላ ብቻ ከዛሬ 15 ዓመት በፊት በተደረገ ጥናት በአንድ ዓመት ብቻ ከ5 ሚልዮን ዶላር በላይ ከጎብኚዎች ለመንግስት ማስገባቱን ያውቃሉ? ላሊበላ ይህንን ያህል ገቢ እያስገባ የረባ የለስላሳ መጠጫ ቦታ እንደሌለውስ ያውቃሉ?
  • በገዳማት የሚደረጉ የቱሪስት ጉብኝቶች ገቢ ቤተ ክርስቲያኒቱ ምንም እየተጠቀመች አለመሆኑ እና የገቢ ደረሰኞቹን ቱሪዝም እንደሚካፈል ያውቃሉ?
  • ይህ ሁሉ ቱሪስት በቤተ ክርስቲያኒቱ ሳቢያ መምጣት የስንት ሆቴሎች፣የትራንስፖርት ሰጪዎች፣የአገልግሎት ሰጪዎች እና ተያያዥ የሆኑ የስራ ዕድል በሚልዮን ለሚቆጠሩ ዜጎች እንደከፈተስ ያውቃሉ?
ይህ ማለት የመስቀል አደባባይ የተገነባበት ገንዘብ ላይ መተሳሰብ የሚለውን ከንቲባ አዳነች ማንሳት ይሌለብዎት ሂሳቡ ሲታሰብ እርስዎ እንዳሉት ሳይሆን ሌላ ስለሆነ ነው። በመስቀል ደመራ ሳብያ የመጣው ቱሪስት ብቻ አስር የአሁኑ ዓይነት ዘመናዊ የመስቀል አደባባዮች አይሰራም እንዴ? ለምን የሂሳብ መተሳሰብ ጉዳይ ውስጥ ገቡ? ይህ ስሜታዊ የሆነ እና አብሮ የሚኖር ህዝብ መሃል ትክክል ያልሆነ አገላለጥ ስለሆነ ይቅርታ መጠየቅ አለብዎት።

አደባባዩ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ይበዛባታል እንዴ?  

የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ችግር በሚገባ ነገሮችን ከስሩ ጠንቅቆ አለማወቅ ነው።ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቅርብ ዓመታት ባሳዩት የስራ ትጋት እና አፈጻጸም ህዝብ ጥሩ አመለካከት ይዟል።በገቢዎች ሚኒስቴር እና በመቀጠል በአዲስ አበባ አስተዳደር እየሰሩ ላሉት ስራዎች አክብሮት አለኝ።ነገር ግን ሁሉን ነገር ደግሞ ያውቃሉ ማለት አይደለም። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሚያውቁትን በራሳቸው የማያውቁትን አማካሪ መድበው ነው የሚንቀሳቀሱት። አሁን በአዲስ አበባ አስተዳደር አንጻር የሚታየው የአማካሪ ጉድለት ይመስለኛል። አዲስ አበባ የራሷ ፍልስፍና አላት። 

መስቀል አደባባይ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ይበዛባታል እንዴ?
  • ክርስትናን ጌታችን ባረገ በዓመቱ በ34 ዓም በጃንደረባው ክርስትናን ለተቀበለች ሃገር (ሃዋርያት ስራ 8) የራሷ የመስቀል አደባባይ ቢኖራት ይበዛባት ይሆን?
  • የክርስቶስን ግማደ መስቀል በክብር ተቀብላ በግሸን ደብረ ከርቤ ላስቀመጠች ቤተ ክርስቲያን ዓለም ይህንን ዜና እንዲያውቅ በስሙ የተሰየመውን መስቀል አደባባይ በባለቤትነት ይዛ ይህንኑ ለዓለም ለማሳየት መስቀል ሰቅላ አደባባዩ የመስቀል አደባባይ መሆኑን ለዓለም ቢታይላት የኢትዮጵያ መንግስት የሆነ ሁሉ የሚኮራበት ታሪካ አይሆንም ወይ?
  • በዓለም ላይ የእውነተኛ መስቀሉ በቆስጠንጢኖስ እናት ንግስት እሌኒ መገኘቱን የተገኘበትን የደመራ ስነ ስርዓት በዓለም ላይ በብቸኛነት የምታከብር ቤተ ክርስቲያን ይህንንም ዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት የመዘገበላት ቤተ ክርስቲያን የራሷ የሆነው የመስቀል አደባባይ አድምቃ እና አክብራ መያዟ ለሃገር ኩራት፣ለትውልድ ቅርስ ነው እንጂ ክፋቱ ምኑ ላይ ነው?
  • ለመሆኑ ዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት ከመዘገበ በኋላ አሻራውን የሚያሳይ ምን ምልክት በአደባባዩ ላይ ተደረገ?
ሌሎች በርካታ ጥያቂዎችን ማንሳት ይቻላል። አዲስ አበባም ሆነች ሌሎች ከተሞች የቦታ ችግር የለባቸውም። ሁልም ኢትዮጵያዊ በሃገሩ ላይ ባይተዋርነት ሊሰማው አይገባም። ለሙስሊም ወንድሞቻችንም ሆነ ለፕሮቴስታንት ተከታዮች ደረጃቸውን የጠበቁ አደባባዮች መኖሩ አስፈላጊ ነው።ይህ ግን ዜጎች በእምነታቸው እንዲጋፉ እየተደረገ መሆን የለበትም።በተለይ እንደመንግስት፣በተለይ እንደ ዋና ከተማ ከንቲባ አንድ አደባባይ የተሰራበት የገንዘብ ወጪ ስሌት ውስጥ ገብቶ ንግግር ማድረግ ስህተት ነው። ለወቅታዊ ችግር አፋጣኝ ውሳኔ መስጠት እና አሁን ያለውን የኢትዮጵያውያንን ህብረት ማጠናከር የመንግስት ሃላፊነት ነው።

=================////////============

Monday, January 10, 2022

ከሙሓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት ጋር ልዩ ቃለ መጠይቅ ክፍል 2

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቲቪ የተወሰደ 


Monday, January 3, 2022

The ideological Sickness and paradox of the scholars and elites from Tigray



Opinion
=================================
By - DEJEN RAS & MEKONEN DIRE
Ethiopian Herald Sunday edition January 2,2022
==================================

Recently, different scholars and elites from Tigray are writing various letters to different bodies of the international community. They all express their frustration and disappointment after the huge loss of the terrorist organization TPLF to the Ethiopian government forces on the war front in the past few weeks. Their arguments and reflections show not only how they suffer from the trauma of this recent defeat but also a pattern of sickness and paradox in their ideology and philosophy. This can be termed as “the illness ideology”, which emphasizes abnormality over normality, poor judgment, and adjustment.  Those who are interested in the topic can go ahead with the topic more deeply. But in this piece let us provide a few critical analyses on some of the symptoms. 


i) They claim that Tigray is an independent country. On the ground, this is not the reality. Tigray is a region in Ethiopia. It is part of the history and background of Ethiopia. This is the simple fact on the ground. But in their narratives of facts about the conflict, their language, slogans, gestures, and discourse, one finds this thread of thought that Tigray is an independent state or country. This is deeply coined with the concept of  “self-determination.” They have internalized it for a long period and integrated it as part of their life, but it is detached from reality on the ground. Hence they have become delusional with their arguments and reason when they encounter facts on the ground. They are relegated to either accepting facts or reconciling with their facts.


Both these scholars and the TPLF elites are claiming the formation of a new Tigray empire, via Tigray self-determination according to their principle,  on the shoulders of others depriving the other people’s self-determination. They consistently claim geographical areas that do not belong to them. These areas, like Raya and Welkait, were claimed by force around 1991 (1983 e.c.). They participated in creating a landlocked Ethiopia but they do not want to have a land-locked Tigray empire, hence they even claim other nations’ harbors and lands.  How deeply selfish is this behavior, one can study this further. The golden rule in life is the principle of treating others as one wants to be treated. Otherwise, you are in real trouble. The consequences of your wrong choices catch up with you sooner and later. It seems now all those wrong turns have now brought them to a dead end. 


ii) The use of force for survival. In their strategy of attaining what they want, these Tigrean scholars and elites implement the "Survival of the fittest" of the Darwinian evolution theory. It seems reasonable that they lift an arm and fight for the Tigray state or Tigray empire by destroying what they call the Empire of Ethiopia.  The problem with this reasoning and justification is that they are against over 110 million people. Those people had patience with them, to rule over them, for three decades since they took them as fellow Ethiopians. But when the true color of their ideology and interest revealed itself, by attacking the Northern Command of the Ethiopian army that protected them for more than two decades, the people also raised their arms to squash their selfish interests. That is also called the survival of the fittest. Ethiopians, including most of the forefathers of Tigray, have done it against foreign aggression in the past. 


The TPLF elites and scholars thought they are strong and they can march to the capital of Ethiopia and claim power since they are mighty, powerful warrior people. But they were overwhelmed by the marching of millions of Ethiopians from other Ethnic groups defending their country and people. That crushed them very hard. This is the fact on the ground. Hence the people have taken back by force what you have claimed by force in 1991. That is it. Simple. Why do you think that the places you took by force belong to the empire you wanted to create? You all know that it was a matter of time, all these were going to surface, and it happened. But accepting the reality is difficult when you are brainwashed and indoctrinated with an alternative reality that has no root on the ground or when you are diagnosed with “the illness ideology”,


You can not claim your independence by taking other people’s freedom and rights. It is mutual respect and understanding that have a long-lasting effect in realizing everyone’s interest. In a world where you only do not exist, the sustainable model is to recognize other people’s interests as the golden rule teaches us. Otherwise, your strategy is suffering from a paradox that can not be reconciled with each other. 


iii) The view that Ethiopia is a nation of nationalities. You say that there are many nations within the Empire Ethiopia, if we can not rule and exploit this empire by ourselves then we destroy it to many nations, and some of these nations we include them by force to our empire called the greater Tigray.  Do you listen to yourself? Are you not sick in meditating and acting to implement it on the ground? 


There are two main problems here. First, you want to destroy one empire and build another empire. You reason that Ethiopia is the home of many nationalities due to many Ethnic groups. You try to sound it as if Ethiopia is the only nation on the planet, even in Africa that has many ethnicities. Nigeria has more than 250 ethnic groups. It almost means 3 times the ethnic groups in Ethiopia. Uganda is the most ethnically composed country on the planet. Even the neighboring Eritrea has around nine Ethnic groups. Does it mean that all these African countries are going to create new nations according to your model? This is a different precedent for many countries. 


Second, you wanted to destroy a nation that you could not rule and dominate and wanted to create another nation that has many nationalities according to your language. Aha, you will get other people who are more in number than you and dominate them in forming this new nation.  Do you think this is a simple matter? Is it not a paradox. You accuse Ethiopia to be a nation of nationalities and you wanted to build another nation that has many nationalities. Remember, we are trying to use your line of thought and conceptualization here. Someone who persistently thinks like this should be sick on his/her head. This is the 21st century, no one is waiting for you in the status of the 19th century here. Wake up and reconcile with yourself or heal yourself. Stop this madness. It is killing you and it is destroying your fellow citizens. 


iv) Tigray is the only one who can protect your interest. The TPLF elites are begging and arguing with the Western powers that they are the ones who can preserve their interests in the Horn of Africa, even Africa at large. This has been echoed and preached for the past 4 decades. The West used them for fighting the old Soviet union dominance in Africa and later used them as partners in the fight against terrorists. Actually, it was the involvement of these Western powers before 1991 that brought them to power. They enjoyed that opportunity. 


Now, the global powers’ fight has changed from communism and terrorism to economic dominance. These TPLF elites are trying to remind the Western enablers to repeat it. They are singing the song that we call  “DO IT AGAIN”. They wanted a parasite Tigray. An independent Tigray that is dependent on the mercies of the western powers. This is a huge paradox. What kind of twist is this? Don’t you think that this is a simple sign that you can not sustain your interest let alone that you can protect the interests of others? Don’t you think that others also can keep the interest of the powers you are begging for? 


Even on the ground, can the people of Tigray without border power, without real economic power, and so on stand alone in the middle of a deprived geographical location? While you were in power on 110 million people you could not manage your own people to be self-sustaining on food. About 1.8 million (about 30 % of the whole Tigray population) have been dependent on food aid according to your official data. So what is the economic prospect of independent Tigray really? Why do you struggle in keeping a selfish model that leads to your dismay? It is difficult to sustain such a life struggle. You are your own enemy. 


Be frank and face the data, how many young people have to die for this crazy model. You allow for a half million people to die in a few weeks and you blame that those partners do not allow you to control the capital city. Really? Was it the fact? Why do you not admit that you are all wrong to follow a sick ideology for too long? 


We wanted to provide our advice if these people have a space to consider for their     health and wellbeing of their fellow countrymen. 

  1. Ethnic-based politics can not work for Ethiopia. It is a wrong model for Africa. This is a simple truth. This divide and rule have been used by the colonialists in the past and the neo-colonialists persist to use it. But Africans are walking up and saying #NoMore. 

  2. Tigray is part of Ethiopia. Tigreans have founded Ethiopia with other Ethnic groups in the country. In the past, there were many errors here and there. Now is the 21 st century and people are not ignorant of facts anymore. By telling lies more times to yourself, it can not be true. It will only destroy your personality and character. Instead, the best side of the Tigrean population can manifest itself in the spirit of citizenship in the country. The hard-working and hospitable culture of Tigray people should be galvanized again. This used to be the fact on the ground. So be positive and capitalize on your positive side.

  3. Please stop the madness that you are a slave (sub-human) to others. The fact that you are willing to serve others’ interests more than your fellow countrymen is sickening the whole nation. Believe in equity. Believe in fairness. Let others respect you treat you equally. Do not downgrade your humanity just for the sake of getting power and money. Human nature has both sides: good and bad. Work on the good side. 

  4. Stop the ideology of self-determination. Instead, believe in mutual benefit and respect. When you do that others will respect you and you can sustain what you have built and gained. Of course, as human beings, your choices and rights will be respected while you respect the choices and interests of your fellow citizens. Speaking your language, developing your culture, and other rights can flourish as you also recognize and help others. Not just for the sake of diving and ruling but since it is the golden rule to live life on this planet. As a countryman, you will have properties and success in every part of the country as you participate constructively in the country. 

  5. Please, let the mothers and children of Tigray have peace with their neighbors and countrymen. Designating the very neighbors as enemies is a destructive way of life. Your immediate neighbors should not be your enemies. They are the ones whom you need most. Get wisdom. 

===========///===========

ሐያ ገዳማት የሚገኙበት በግሪክ የሚገኘው የአቶስ ተራራ ገዳማውያን አኗኗር (ቪድዮ)

ገዳሙ ከሰርብያ፣ሮማንያ፣ቡልጋርያና ሩስያ የመጡ ዓለምን የናቁ መነኮሳት ገድመውበታል።