ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, January 31, 2012

ኢሳት ( ኢትዮጵያ ሳትከፋ ትኑር)

''ተ ቦርን'' የሚለውን ስም ''ታዲያስ አዲስ'' በተባለው ሸገር ኤፍ ኤም ፕሮግራም ላይ የማያውቀው ያለ አልመስልህ አለኝ:: ''ተ ቦርን'' ቅጥል ስም ነው እንጂ ስሙ ተወልደ በየነ ይባላል:: በኪነቱ አለም በ ሃያሲነትም ሆነ በሙዚቃ ግጥም ቅንብር  ስሙ ይወሳል:: አንድ ጊዚ እንዲያውም በሃገራችን ያሉትን ዘፈኖች ከ ባእዳን ዘፈን ዚማ የተቀዱትን እየለየ አሰምቶን ጉድ አጀብ አስብሎ ነበር::
ለጠቅላላ እውቀት እንዲሆናችሁ ''ተ ቦርን'' ማለትም ተወልደ በየነ የ  ታዋቂው አርቲስት እና አክቲቭስትታማኝ በየነ የ ስጋ ወንድም መሆኑን ሳትነግረን እንዳትሉ ነገርኩዋችሁ አሁን::

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...