Monday, November 30, 2020

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አሕመድ ዛሬ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጡት ማብራርያ 

No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።