ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, November 3, 2020

ጉዳያችን ሰበር ዜና - ህወሓት በትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ጦር ኃይል ካምፕ መዝረፍ እንደጀመረ ተሰምቷል።የኢትዮጵያ ጦር ኃይል የሀገር አንድነት እንዲያስከብር ትዕዛዝ ተሰጠ

No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...