Sunday, May 25, 2014

በታሪክም፣በባህልም ሁላችን ኤርትራውያን ኢትዮጵያውያን ነን።ከመሞቴ በፊት ሕልሜም ተስፋዬም ኤርትራ ከኢትዮጵያ ተዋህዳ ማየት ነው ፕሮፌሰር በረከት ሃብተስላሴ ''የቆሰለች ሀገር -ኤርትራ'' (Wounded Nation -Eritrea) በሚል ርዕስ አዲስ መፅሐፍ ስያሳትሙ የተናገሩት (ቪድዮውን ይመልከቱ)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።