ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, May 25, 2014

በታሪክም፣በባህልም ሁላችን ኤርትራውያን ኢትዮጵያውያን ነን።ከመሞቴ በፊት ሕልሜም ተስፋዬም ኤርትራ ከኢትዮጵያ ተዋህዳ ማየት ነው ፕሮፌሰር በረከት ሃብተስላሴ ''የቆሰለች ሀገር -ኤርትራ'' (Wounded Nation -Eritrea) በሚል ርዕስ አዲስ መፅሐፍ ስያሳትሙ የተናገሩት (ቪድዮውን ይመልከቱ)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...