ኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት መንግስታቶቿ ያልተሳኩ የወታደራዊ መፈንቅል ሙከራዎች ተደርገዋል።ሶስተኛው የዘመኑ መንግስት ኢህአዲግም ከእዚህ ነፃ ይሆናል ማለት አይቻልም። አንዳንዶች የአሁኑ መንግስት የጦር ሰራዊት አወቃቀር የተለየ ነው ይላሉ።ለእዚህም የሚያቀርቡት ምክንያት አብዛኞቹ የጦሩ ከፍተኛ መኮንኖች በትጥቅ ትግል ላይ የሚተዋወቁ ብቻ ሳይሆኑ ከአንድ አካባቢ የመጡ መሆናቸውን እንደ ምክንያት ያቀርባሉ። ነገር ግን ቀድሞም ቢሆን በተለይ በ 1967 ዓም ንጉሱን ከስልጣን ያወረደው የጦር ኃይል ባብዛኛው በዝቅተኛ እና ባለመስመር መኮንኖች የተመራ መሆኑን ነው። ከእዚህ አንፃር ኢህአዲግም የተለመደ የተሳካ ወይንም ያልተሳካ ወታደራዊ መፈንቅል ሊታደል ይቻላል።ይህ በጊዜ የሚፈታ ነው።
ከእዚህ በታች በኮ/ል መንግስቱ ላይ የተሞከረው መፈንቅል ጉዳይ በወቅቱ በኢትዮጵያ የቢቢሲ ዘጋቢ አሌክስ ላስት ምስክርነትን ከእዚህ በታች ያለውን ኦድዮ ከፍተው ያዳምጡ-
አፈንዲ ስለ መፈንቅሉ በመጦመርያ ገፁ ላይ ለመፈንቅሉ መክሸፍ ምክንያት የሚላቸው በወቅቱ የደህንነት ቢሮ ኃላፊን ኮ/ል ተስፋዬን ነው።እርግጥ ነው ሌሎች ፅሁፎች ላይ የእርሳቸው መጨረሻ ሰዓት ላይ መክዳትን በምክንያትነት ቢያስቀምጡም ሌሎች የሚሰጧቸው ምክንያቶችም አሉ።ዝርዝሩን ይህንን በመጫን ያንብቡ።
ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
ከእዚህ በታች በኮ/ል መንግስቱ ላይ የተሞከረው መፈንቅል ጉዳይ በወቅቱ በኢትዮጵያ የቢቢሲ ዘጋቢ አሌክስ ላስት ምስክርነትን ከእዚህ በታች ያለውን ኦድዮ ከፍተው ያዳምጡ-
አፈንዲ ስለ መፈንቅሉ በመጦመርያ ገፁ ላይ ለመፈንቅሉ መክሸፍ ምክንያት የሚላቸው በወቅቱ የደህንነት ቢሮ ኃላፊን ኮ/ል ተስፋዬን ነው።እርግጥ ነው ሌሎች ፅሁፎች ላይ የእርሳቸው መጨረሻ ሰዓት ላይ መክዳትን በምክንያትነት ቢያስቀምጡም ሌሎች የሚሰጧቸው ምክንያቶችም አሉ።ዝርዝሩን ይህንን በመጫን ያንብቡ።
ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
No comments:
Post a Comment