ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, May 14, 2014

ከታሪክ ማህደር ከ26 ዓመታት በፊት መስቀል አደባባይ የቀረበ ትይንት እና በወቅቱ ፅንፈኛ አስተሳሰብ የነበራቸው የጎረቤት እና ሌሎች ሃገራት ኢትዮጵያን ይፈሩበት የነበረበት ምክንያት (ቪድዮውን ይመልከቱ)

ይህ መረረም ጣፈጠም የታሪካችን አካል ነው።ወቅቱ ልጆች የምንባልበት ገና በወላጆቻችን ዕይታ ስር የነበርንበት ዘመን ቢሆንም ዛሬ ላይ ሆኖ የነበረውን ሁኔታ ማሰብ ጥሩ ነው።ግንቦት 8 የነበረው የመፈንቅለ መንግስት 25ኛ ዓመቱ ሊደፍን ሰዓታት ቀሩት።ኢትዮጵያ የሞቱላት፣ቤት ንብረታቸውን ትተው የተሰዉ ልጆቿን ማሰብ ይገባል።ሌላውን ለታሪክ እንተወው።


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG 

No comments:

ወቅታዊ የዓለም ሁኔታ እንድንነታረክ ዕድል የሚሰጥ አይደለም።ብንነቃ መልካም ነው።

========== ጉዳያችን ወቅታዊ ========== የዓለም ታሪክ እንደሚያስተምረን ዓለም በወሳኝ የእጥፋት(turning point) ታሪኮች ውስጥ አልፋለች። እነኝህ የእጥፋት ጊዜዎች የዋዛና የፈዛዛ ጊዜ አይደሉም።መላው ዓለ...