Wednesday, May 14, 2014

ከታሪክ ማህደር ከ26 ዓመታት በፊት መስቀል አደባባይ የቀረበ ትይንት እና በወቅቱ ፅንፈኛ አስተሳሰብ የነበራቸው የጎረቤት እና ሌሎች ሃገራት ኢትዮጵያን ይፈሩበት የነበረበት ምክንያት (ቪድዮውን ይመልከቱ)

ይህ መረረም ጣፈጠም የታሪካችን አካል ነው።ወቅቱ ልጆች የምንባልበት ገና በወላጆቻችን ዕይታ ስር የነበርንበት ዘመን ቢሆንም ዛሬ ላይ ሆኖ የነበረውን ሁኔታ ማሰብ ጥሩ ነው።ግንቦት 8 የነበረው የመፈንቅለ መንግስት 25ኛ ዓመቱ ሊደፍን ሰዓታት ቀሩት።ኢትዮጵያ የሞቱላት፣ቤት ንብረታቸውን ትተው የተሰዉ ልጆቿን ማሰብ ይገባል።ሌላውን ለታሪክ እንተወው።


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG 

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...