ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, May 14, 2014

ኢሳት የኢትዮጵያ ሕዝብ አይን እና ጆሮ ለመሆኑ ማስረጃዎቹ እና የዋልድባ ገዳምን መደፈር በመቃወም ከአንድ ዓመት በፊት የተደረገ ሰልፍ(ቪድዮ)

ኢሳት ለኢትዮጵያውያን ወቅታዊ መረጃዎችን በመስጠት በቀዳሚነት የሚገኝ ሚድያ ነው።
ኢሳት አቦይ ስብሃትን አነጋግሯል፣
ኢሳት የኦነግ መሪዎችን አነጋግሯል፣
ኢሳት የኢሕአፓ አመራሮችን አነጋግሯል፣
ኢሳት የአርበኞች ግንባር ቃል አቀባይን አነጋግሯል፣
ኢሳት አረና ትግራይ አመራሮችን አነጋግሯል፣
ኢሳት ኮ/ል መንግስቱን አነጋግሯል
ኢሳት በአረብ ሃገራት በኢትዮጵያውያን ላይ የደረሰውን የመጀመርያ አደጋ ለሕዝብ ያደረሰ ብቸኛ ሚድያ ነው።
ኢሳት በጉርዳፈርዳ የተባረሩ ዜጎችን ችግር በመጀመርያ ደረጃ ለሕዝብ ያደረሰ ነው።
ኢሳት ቦረና ጉጂ ዞን የተሰደዱ ስደተኞችን ችግር ለሕዝብ ያደረሰ የመጀመርያ ሚድያ ነው።
ኢሳት የአቶ መለስን ሞት ከቀናት ቀድሞ ለኢትዮጵያ ሕዝብ በመንገር በዓለም ላይ የመጀመርያው ሚድያ ነው።
ኢሳት የሙስሊሞችን ሰልፍ ዘግቧል።
ኢሳት የክርስቲያኖችን ሰልፍ አሳይቷል።
ኢሳት ሚድያ ነው።ሚድያ ወደድነውም አልወደድነውም።ጣመንም አልጣመንም ያለውን እውነታ እንዳለ ማቅረብ ግዴታው ነው።
ትናንት በወለጋ ጊምብ የሆነውን እየሆነ ያለውን ዕውነታ ነው ያቀረበው።አንድ ሚድያ እየሆነ ያለውን ነገር ማቅረብ ኃላፊነቱ ነው።መረጃውን አግኝቶ ለችግሩ መፍትሄ መሻት ደግሞ የህዝብ እና ኃላፊነቱን የወሰዱ ወገኖች ተግባር እና ኃላፊነት ነው።ኢሳት የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው።


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

ሐያ ገዳማት የሚገኙበት በግሪክ የሚገኘው የአቶስ ተራራ ገዳማውያን አኗኗር (ቪድዮ)

ገዳሙ ከሰርብያ፣ሮማንያ፣ቡልጋርያና ሩስያ የመጡ ዓለምን የናቁ መነኮሳት ገድመውበታል።