ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, May 29, 2014

ሐገራችንን እንወቅ ''ቅዱስ ያሬድ የጉባኤያት አባት'' (ቪድዮ)

የቅዳስ ያሬድ  አባቱ አብድዩ /ይስሐቅ/ እናቱ ክርስቲና /ታውክልያ/ ይባላሉ፡፡የትውልድ ሥፍራው አከሱም ነው፡፡ የተወለደው በ505 ዓ.ም/  ሚያዝያ 5 ቀን  ሲሆን በተወለደ በ7 ዓመቱ ወላጅ አባቱ ስለሞተ እናቱ የአክሱም ጽዮን መምህር ለነበረው ለአጎቱ ለጌዴዎን እያስተማረ እንዲያሳድገው ሰጠችው፡፡

ቅዱስ ያሬድ የኢትዮጵያውያን ሀብት ብቻ ሳይሆን መላው ዓለምን ከእግዚአብሔር በተሰጠው ፀጋ ያጣፈጠ ትልቅ ሊቅ ነው።ዓመታዊው በዓል በያዝነው ወር ግንቦት 11 ይውላል።የማኅበረ ቅዱሳን ሳምንታዊ ቴሌቭዥን የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ስለ ቅዱስ ያሬድ የተናገሩትን እንዲህ አቅርቦታል።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

ወቅታዊ የዓለም ሁኔታ እንድንነታረክ ዕድል የሚሰጥ አይደለም።ብንነቃ መልካም ነው።

========== ጉዳያችን ወቅታዊ ========== የዓለም ታሪክ እንደሚያስተምረን ዓለም በወሳኝ የእጥፋት(turning point) ታሪኮች ውስጥ አልፋለች። እነኝህ የእጥፋት ጊዜዎች የዋዛና የፈዛዛ ጊዜ አይደሉም።መላው ዓለ...