ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, May 26, 2014

ኦስሎ ትጣራለች (ማስታወቂያ)



  • በሰሜን አሜሪካ፣ጀርመን፣እንግሊዝ፣ፈረንሳይ እና ሌሎች ሀገሮች በሚገኙ ከተሞች ውስጥ ታይቷል፣
  • ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ ጎብኝቶታል፣
  • የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋኅዶ ቤ/ክርስቲያን የቅዱሳን ገዳማት ያሳለፉት ታሪክ፣ምንነት፣አሁን ያሉበት ሁኔታ እና በመጪው ዘመን እንዴት መያዝ እና ማልማት እንደሚገባ አቅጣጫ ያሳያል፣
  • የስብከተ ወንጌል አገልግሎት በኢትዮጵያ የነበረበትን ሂደት እና ስራው የተጀመረ ግን ደግሞ አዲስ እና ልዩ በስብከተ ወንጌል ላይ የተቀረፀ ፕሮጀክት ያስተዋውቃል፣
  • በዓይነቱ ልዩ አውደ ጥናት ይቀርብበታል፣
  • የምዕመናንን እና የሰው ልጅ ቅርስ አክባሪዎች ሁሉ ድርሻቸው ምን እንደሆነ ያሳያል፣
  • እነኝህን እና ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን የሚያገኙት በአንድ ስፍራ ነው።ማኅበረ ቅዱሳን በኦስሎ ባዘጋጀው ዓውደ ርዕይ እና አውደ ጥናት ውስጥ።


ቀን - ከሰኔ 6 እስከ 8/2006 ዓም (ጁን 13-15/2014)

ቦታ - ማየሽትዋ ሺርክ፣ሺርከን ቫየን 84፣ኦስሎ   

         (Majorstuen   Kirke,Kirkefeien 84,Oslo)


ማሳሰብያ - በመርሐ ግብሩ ላይ ለመገኘት ሃይማኖት፣ሀገር፣እና ሌላ ምንም አይነት ገደቦች አይጣሉበትም።ማንም ፈቃደኛ የሆነ ሁሉ መገኘት ይችላል።ለምሳሌ ኖርዌጅያንም ከታዳሚዎቹ ውስጥ ናቸው።

No comments:

ሐያ ገዳማት የሚገኙበት በግሪክ የሚገኘው የአቶስ ተራራ ገዳማውያን አኗኗር (ቪድዮ)

ገዳሙ ከሰርብያ፣ሮማንያ፣ቡልጋርያና ሩስያ የመጡ ዓለምን የናቁ መነኮሳት ገድመውበታል።