ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, November 25, 2013

ኢትዮጵያዊ ቆስሎም እንዲህ ይከበር ነበር።በኮርያ ዘመቻ ላይ ተሳትፈው ለቆሰሉ ሰላሳ የኢትዮጵያ ወታደሮች ቀዳማዊ አፄ ኃይለስላሴ በተኙበት የጀግና ሜዳልያ ሲሸልሟቸው (ታሪካዊ ፎቶ)

ኢትዮጵያዊ ቆስሎም እንዲህ ይከበር ነበር።በኮርያ ዘመቻ ላይ ተሳትፈው ለቆሰሉ ሰላሳ የኢትዮጵያ ወታደሮች ቀዳማዊ አፄ ኃይለስላሴ በተኙበት የጀግና ሜዳልያ ሲሸልሟቸው (ታሪካዊ ፎቶ)

በኮርያ ዘመቻ የዘመቱት የኢትዮጵያ ወታደሮች አስከሬንም ሆነ ቁስለኛ 9,252 ኪሎ ሜትሮች ተጉዞ ለሀገሩ አፈር ይበቃ ነበር። ዛሬ ዓለም በሰለጠነበት እና መገናኛ በተስፋፋበት ዘመን ሳውዲ ውስጥ ወገኖቻችን አሳራቸውን የሚያዩት በ 1,900 ኪሎሜትር ማለትም የሁለት ሰዓት ተኩል የአይሮፕላን በረራ እርቀት ላይ ሆነው ነው።


No comments:

በውግዘት ውስጥ ላሉት፣አሁንም በድፍረት ለሚሄዱት ለትግራይ የቀድሞ ጳጳሳት አልቅሱላቸው።

 አክሱም ጽዮን በክርስትና ታሪክ ለሁለት ሺህ ዓመታት ያህል ያላየችውን የድፍረት ስራ በቅዱስ ሲኖዶስ በተወገዙት የትግራይ አባቶች እያየች ነው። የእነርሱን አካሄድ እየተመለከተ ዝም ብሎ የሚገለገለው የትግራይ ምዕመን፣ የእዚ...