Tuesday, November 12, 2013

ሁሉም ሊደግፈው የሚገባ ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ በኦስሎ- ኖርዌይ Etiopiske Foreningen i Norge kaller en fredelig protest infront av Saudi Arabian Embasy i Norge.


ሐሙስ ህዳር 5/2006 ዓም 16:00 ሰአት በሳውዲ አረብያ በወገኖቻችን ላይ እየደረሠ ያለዉን እንግልት እና ግፍ ኦስሎ ከሚገኘው የሳውዲ አረብያ ኤምባሲ ፊትለፊት እንግለፅ!

Etiopiske Foreningen i Norge kaller en fredelig protest infront av Saudi Arabian Embasy i Norge, torsdag 14 november 2013 starter på 16:00 pm. Ulike Ethiooian Politiske organisasjoner, frivillige organisasjoner og religionsvitenskap institusjon vil bli med oss ​​på protesten.

Ethiopian Community in Norway call a peaceful Protest infront of the Saudi Arabian Embasy in Norway, Thursday November 14, 2013 starting at 16:00 pm. Different Ethiooian Political organizations, Civic Organizations and Religion institution will join us on the protest.

No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።