Monday, May 25, 2020

የትግራይ ወጣቶች ዛሬ ሰኞ ግንቦት 17/2012 ዓም የታሰሩት እንዲፈቱ ሲጠይቁ ዋሉ፣የታሰሩት ወጣቶች ላይ ድብደባ ተፈፅሟል።የወጣቶቹን ድምፅ ያድምጡ።


ምንጭ = ፋና ብሮድካስቲንግ


ጉዳያችን GUDAYACHN

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...