ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, May 25, 2020

የትግራይ ወጣቶች ዛሬ ሰኞ ግንቦት 17/2012 ዓም የታሰሩት እንዲፈቱ ሲጠይቁ ዋሉ፣የታሰሩት ወጣቶች ላይ ድብደባ ተፈፅሟል።የወጣቶቹን ድምፅ ያድምጡ።


ምንጭ = ፋና ብሮድካስቲንግ


ጉዳያችን GUDAYACHN

No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...