Wednesday, July 2, 2014

የእያንዳንዱ ሰው ጥረት ዋጋ አለው ''የመን ፖስት'' የየመን የእንግሊዝኛ ዜና ድረ-ገፅ የአቶ አንዳርጋቸውን በየመን የፀጥታ ኃይሎች መታገት የኢትዮጵያውያንን ዜና ምንጮች ጠቅሶ ዛሬ ዘግቧል።ለየመን ፕሬዝዳንት የተፃፈውን ግልፅ ደብዳቤም ለየመን ሕዝብ አስነብቧል

የድረ-ገፁን ዘገባ ከእዚህ በታች ባለው ማያያዣ (ሊንክ) ይክፈቱ


http://yemenpost.net/Main.aspx?ID=5&SubID=Andargachew 

No comments:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የሰሞኑ ከራሞት ልዩ ሪፖርታዥ

የ2018 ዓም የጥምቀት በዓል አከባባር በአቴንስ ኪዳነምሕረት  በእዚህ ጽሑፍ ስር የሚከተሉትን ንዑስ ርዕሶች ያገኛሉ፡  በአሁኑ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱን እና ምእመናንን  የሚያምሷት እነማን ናቸው? እራሱን ''የሲ...