Wednesday, July 2, 2014

የእያንዳንዱ ሰው ጥረት ዋጋ አለው ''የመን ፖስት'' የየመን የእንግሊዝኛ ዜና ድረ-ገፅ የአቶ አንዳርጋቸውን በየመን የፀጥታ ኃይሎች መታገት የኢትዮጵያውያንን ዜና ምንጮች ጠቅሶ ዛሬ ዘግቧል።ለየመን ፕሬዝዳንት የተፃፈውን ግልፅ ደብዳቤም ለየመን ሕዝብ አስነብቧል

የድረ-ገፁን ዘገባ ከእዚህ በታች ባለው ማያያዣ (ሊንክ) ይክፈቱ


http://yemenpost.net/Main.aspx?ID=5&SubID=Andargachew 

No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።