Wednesday, July 2, 2014

የእያንዳንዱ ሰው ጥረት ዋጋ አለው ''የመን ፖስት'' የየመን የእንግሊዝኛ ዜና ድረ-ገፅ የአቶ አንዳርጋቸውን በየመን የፀጥታ ኃይሎች መታገት የኢትዮጵያውያንን ዜና ምንጮች ጠቅሶ ዛሬ ዘግቧል።ለየመን ፕሬዝዳንት የተፃፈውን ግልፅ ደብዳቤም ለየመን ሕዝብ አስነብቧል

የድረ-ገፁን ዘገባ ከእዚህ በታች ባለው ማያያዣ (ሊንክ) ይክፈቱ


http://yemenpost.net/Main.aspx?ID=5&SubID=Andargachew 

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...