Wednesday, July 2, 2014

የእያንዳንዱ ሰው ጥረት ዋጋ አለው ''የመን ፖስት'' የየመን የእንግሊዝኛ ዜና ድረ-ገፅ የአቶ አንዳርጋቸውን በየመን የፀጥታ ኃይሎች መታገት የኢትዮጵያውያንን ዜና ምንጮች ጠቅሶ ዛሬ ዘግቧል።ለየመን ፕሬዝዳንት የተፃፈውን ግልፅ ደብዳቤም ለየመን ሕዝብ አስነብቧል

የድረ-ገፁን ዘገባ ከእዚህ በታች ባለው ማያያዣ (ሊንክ) ይክፈቱ


http://yemenpost.net/Main.aspx?ID=5&SubID=Andargachew 

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...