ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, July 16, 2014

'''የሽንፈት ሰላም ግን ከሽብር ይከፋል።'' ማሪቱ ለገሰ ''እንድያው ዘራፈዋ!'' (ያድምጧት)

''ዘራፍ ዘራፍ በሉ ለሰላም ለፍቅር፣

ለዚች አንዲት እናት ለዚች አንዲት ሀገር።''  

ሰላም ሰላም በሉ ሰላም ፍ ይሞቃል፣

በትግል ያልተገኘ ከጦርም ይልቃል፣

የሽንፈት ሰላም ግን ከሽብር ይከፋል።'' ማሪቱ ለገሰ ''እንድያው ዘራፈዋ!'' (ያድምጧት)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የተወካዮች ምክርቤት (ፓርላማው) አሰራሩ እና ውሳኔ አሰጣጡ የ21ኛውን ክ/ዘመን የሚመጥን፣ ኢትዮጵያ የመጀመርያ ፓርላማዋን ከከፈተች ከ80 ዓመታት በላይ እንደሆናት በሚያሳይ ልክ አይደለም።

አሁን በአራት ኪሎ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፓርላማ ህንጻ በ1928 ዓም  =========== ጉዳያችን ========== የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በድረገጹ ላይ የኢትዮጵያ ፓርላማ ታሪክ በሚለው ርዕሱ ስር እንዲህ የ...