Monday, July 7, 2014

የአሁኑ ትውልድም ማወቅ ያለበት ይህ ሰንደቅ ዓላማ በፉከራ፣በግጥም መነባንብ፣በቁጭት ብዛት፣በተቃውሞ ሰልፍ እርዝመት፣ባዕዳንን በመለማመጥ ብዛት አልተከበረም፣ በሚልዮን በሚቆጠሩ ወንዶች እና ሴቶች ኢትዮጵያውያን ምድሪቱ በደም ጨቅይታ ነው የተከበረው! የታሪክ ዕውነታ የሚያሳየን ይህንኑ ነው።


No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...