Monday, July 7, 2014

የአሁኑ ትውልድም ማወቅ ያለበት ይህ ሰንደቅ ዓላማ በፉከራ፣በግጥም መነባንብ፣በቁጭት ብዛት፣በተቃውሞ ሰልፍ እርዝመት፣ባዕዳንን በመለማመጥ ብዛት አልተከበረም፣ በሚልዮን በሚቆጠሩ ወንዶች እና ሴቶች ኢትዮጵያውያን ምድሪቱ በደም ጨቅይታ ነው የተከበረው! የታሪክ ዕውነታ የሚያሳየን ይህንኑ ነው።


No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።