ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages
Thursday, July 3, 2014
''ይህ ልብ የሚሰብር ዜና ነው በምንም ዓይነት አንገት የሚሰብር ግን አይደለም።በእዚህ አንገቱን የሚሰብረውን ሰው ያክል አንዳርጋቸው የሚፀየፈው ሰው የለም።አንዳርጋቸውን እኔ አውቀዋለሁ።ወያኔዎች እሱን በመያዛችን እናገኛለን የሚሉት ነገር ካለ ምንም ነገር አያገኙም።አንዳርጋቸው ትግሉን አንድ ምዕራፍ አሻግሮት ጨርሷል።አመራር ማብቃት ያለበትን ወጣቶችን አብቅቷል።አሁን ሂድ ጨርሰናል ተብሎ ለንደን መኖር ጀምሯል።ከአሁን በኃላ ብንወድቅም እየታገልን ነው የምንሞተው ብንሞትም እየገደልን ነው የምንሞተው።አሁን ጌሙ ተቀይሯል። ዛሬ ብዙ ሰዎች ሲያለቅሱ ሰምቻለሁ ግን አንዳርጋቸውን የምትወዱት ከሆነ አንዳርጋቸው የታገለለትን ዓላማ ነው መውደድ ያለባችሁ አንዳርጋቸውን አይደለም።አንዳርጋቸው ለቅሶ አይደለም የሚፈልገው አሁን አንዳርጋቸው የጀመረውን ትግል ዳር የሚያደርሱ ታጋዮች ነው የሚፈልገው።'' ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ የግንቦት 7 ንቅናቄ ሊቀመንበር ዛሬ የተናገሩት (ቪድዮ)
ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
ሐያ ገዳማት የሚገኙበት በግሪክ የሚገኘው የአቶስ ተራራ ገዳማውያን አኗኗር (ቪድዮ)
ገዳሙ ከሰርብያ፣ሮማንያ፣ቡልጋርያና ሩስያ የመጡ ዓለምን የናቁ መነኮሳት ገድመውበታል።
-
በ ካርታ ጫወጣ ጎበዝ አደለሁም። ግን ጆከር የተባለች ካርታ መኖሯን አውቃለሁ።ጆከር ካርታ በ ሁሉም ቦታ ስለምትገባ በ ካርታ ጫወታ ጆከር የደረሰው ሰው የማሸነፍ እድል ስላለው ፊቱ በ ፈገግታ ይሞላል። የ አትዮጵ...
-
Foto source:- Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa, Ethiopia http://www.norway.org.et/News_and_events/press_releases/New-Norwegia...
-
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ስለ ቀይባሕር አሁን የተናገሩት ''አቅጣጫ ለማስቀየር'' ነው የሚለው አሉባልታ ውሸት ለመሆኑ ግልጽ የሆኑ ማስረጃዎች አሉ። ========= ጉ...
No comments:
Post a Comment