ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, July 3, 2014

''ይህ ልብ የሚሰብር ዜና ነው በምንም ዓይነት አንገት የሚሰብር ግን አይደለም።በእዚህ አንገቱን የሚሰብረውን ሰው ያክል አንዳርጋቸው የሚፀየፈው ሰው የለም።አንዳርጋቸውን እኔ አውቀዋለሁ።ወያኔዎች እሱን በመያዛችን እናገኛለን የሚሉት ነገር ካለ ምንም ነገር አያገኙም።አንዳርጋቸው ትግሉን አንድ ምዕራፍ አሻግሮት ጨርሷል።አመራር ማብቃት ያለበትን ወጣቶችን አብቅቷል።አሁን ሂድ ጨርሰናል ተብሎ ለንደን መኖር ጀምሯል።ከአሁን በኃላ ብንወድቅም እየታገልን ነው የምንሞተው ብንሞትም እየገደልን ነው የምንሞተው።አሁን ጌሙ ተቀይሯል። ዛሬ ብዙ ሰዎች ሲያለቅሱ ሰምቻለሁ ግን አንዳርጋቸውን የምትወዱት ከሆነ አንዳርጋቸው የታገለለትን ዓላማ ነው መውደድ ያለባችሁ አንዳርጋቸውን አይደለም።አንዳርጋቸው ለቅሶ አይደለም የሚፈልገው አሁን አንዳርጋቸው የጀመረውን ትግል ዳር የሚያደርሱ ታጋዮች ነው የሚፈልገው።'' ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ የግንቦት 7 ንቅናቄ ሊቀመንበር ዛሬ የተናገሩት (ቪድዮ)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የተወካዮች ምክርቤት (ፓርላማው) አሰራሩ እና ውሳኔ አሰጣጡ የ21ኛውን ክ/ዘመን የሚመጥን፣ ኢትዮጵያ የመጀመርያ ፓርላማዋን ከከፈተች ከ80 ዓመታት በላይ እንደሆናት በሚያሳይ ልክ አይደለም።

አሁን በአራት ኪሎ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፓርላማ ህንጻ በ1928 ዓም  =========== ጉዳያችን ========== የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በድረገጹ ላይ የኢትዮጵያ ፓርላማ ታሪክ በሚለው ርዕሱ ስር እንዲህ የ...