ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, October 13, 2013

የአርሴናል ተጫዋች ኢትዮጵያዊው ጌድዮን ስለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጫወታ ምን አለ?


ጌድዮን

ለአርሴናል የሚጫወተው ጌድዮን የዛሬውን ጫወታ ከመጀመሩ በፊት በ ፌስቡክ ገፁ ላይ '' for #Ethiopian Nationla team: Good luck boys. I know you can do it '' (ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች መልካም ዕድል! ጫወታውን  በሚገባ እንደምታሸንፉ አውቃለሁ) ነበር ያለው።ጫወታው ካለቀ በኃላ ''እኔ በጫወታ ችሎታ (በቡድናችን) እረክቻለሁ'' ነው ያለው። ጥሩ አባባል ነው።

በነገራችን ላይ ከዛሬው በኢትዮጵያ እና  በናይጄርያ መካከል የነበረው ጫወታ የምንረዳው  ዋልያዎች ናይጄርያን የማስጨነቅ አቅም እንዳላቸው ነው።
እድላችን ጠበበ እንጂ አሁንም በበቂ ዝግጅት በቀጣዩ ጫወታ የማሸነፍ ዕድላችን አልተዘጋም።ናይጄርያ ተዝናንተን (ሰፊ ዕድል ይዘን) ከመሄድ ተጠናቀን ለመሄድ የሚያስገድደን ነው።ተጨንቀን ናይጄርያ ላይ ካሸነፍን ድሉ ይብሱን ይጥማል።
በሩ አሁንም ሙሉ በሙሉ አልተዘጋም።
Getachew Bekele
oslo


No comments:

ሐያ ገዳማት የሚገኙበት በግሪክ የሚገኘው የአቶስ ተራራ ገዳማውያን አኗኗር (ቪድዮ)

ገዳሙ ከሰርብያ፣ሮማንያ፣ቡልጋርያና ሩስያ የመጡ ዓለምን የናቁ መነኮሳት ገድመውበታል።