ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, October 7, 2013

Ethiopia got new chinese language speaker president./ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሆኑ


ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ 

ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሆኑ።ዶ/ር ሙላቱ የቻይና እና የአሜሪካ ዩንቨርስቲ ምሩቅ ሲሆኑ የቻይና ቋንቋ አቀላጥፈው እንደሚናገሩ  በምክርቤቱ ውስጥ ተነግሯል።ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በኢህአዲግ አባላት የተሞላው የተወካዮች ምክርቤት ዛሬ መስከረም 27/2006 ዓም  ባቀረበው ብቸኛ እጩ ዶ/ር ሙላቱ ተሾመን በጭብጨባ ከማፀደቁም በላይ  ብቸኛ ተቃዋሚ አቶ ግርማ ድጋፋቸውን ሲሰጡ አሳይቷል።ዶ/ር ሙላቱ በተለያዩ ሀገሮች በአምባሳደርነት ያገለገሉ እና በአሁኑ ወቅት በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነበሩ።

Ethiopia got new chines language speaker president.
Dr.Mulatu Teshome, china University graduate has elected as president of Ethiopia.Today October 7/2013 Ethiopian parliament which is almost fully filled by  EPRDF members, could present one candidate for the post and vote in favour.

No comments:

መንግስት ከዲፕሎማሲያዊ መፋዘዝ ይውጣ! የአረብ ሊግ በአባይ ግድብ አንጻር የወሰነውን የጸብጫሪነት ተግባር በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የምላሽ መግለጫ ብቻ የሚበቃ ሊሆን አይገባም።መንግስት ያልሰራው ግዙፍ ስራ ኢትዮጵያን ለአደጋ እንዳያጋልጣት ያሰጋል።

የኢትዮጵያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መስሪያቤት መንግስት በፍጥነት ሊሰራቸው የሚገቡት አምስት ወሳኝ ዲፕሎማሲያዊ ተግባራት ========= ጉዳያችን አለርት ========= የአረብሊግ አንዱ የሚታወቅበት መለያው እንደባዶ ቆር...