Monday, October 7, 2013

Ethiopia got new chinese language speaker president./ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሆኑ


ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ 

ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሆኑ።ዶ/ር ሙላቱ የቻይና እና የአሜሪካ ዩንቨርስቲ ምሩቅ ሲሆኑ የቻይና ቋንቋ አቀላጥፈው እንደሚናገሩ  በምክርቤቱ ውስጥ ተነግሯል።ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በኢህአዲግ አባላት የተሞላው የተወካዮች ምክርቤት ዛሬ መስከረም 27/2006 ዓም  ባቀረበው ብቸኛ እጩ ዶ/ር ሙላቱ ተሾመን በጭብጨባ ከማፀደቁም በላይ  ብቸኛ ተቃዋሚ አቶ ግርማ ድጋፋቸውን ሲሰጡ አሳይቷል።ዶ/ር ሙላቱ በተለያዩ ሀገሮች በአምባሳደርነት ያገለገሉ እና በአሁኑ ወቅት በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነበሩ።

Ethiopia got new chines language speaker president.
Dr.Mulatu Teshome, china University graduate has elected as president of Ethiopia.Today October 7/2013 Ethiopian parliament which is almost fully filled by  EPRDF members, could present one candidate for the post and vote in favour.

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...