Monday, October 14, 2013

የአፍሪካ ታሪክ ሳምንት በኦስሎ ከጥቅምት 4 እስከ 10/2006 ዓም (Oct.14-20/2013)




የኦስሎ ከተማ ምክርቤት ይህንን ሳምንት ''የአፍሪካ ታሪክ ሳምንት''  በሚል የተለያዩ መርሃግብሮች እንዳሉት ገልጧል።ዝርዝሩን ይህንን ጫፍ(link) በመክፈት ያንብቡ።በኦስሎ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አፍሪካውያን ወንድሞቻቸውን የሚያገኙበት ስለሀገራቸው፣እና ባህላቸው የሚያስተዋውቁበት አይነተኛ አጋጣሚ እንደሚሆን ይታመናል።
ጫፍ (link) = http://www.afrikanhistoryweek.com/index.php
                    ወይንም             http://www.bydelgrunerlokka.oslo.kommune.no/enhet_for_mangfold_og_integrering/kalender/article261961-66178.html


7 day Festival Starts Monday 14th October


We're excited to welcome you to this years Afrikan History Week on 14-20th October 2013!

Over seven days in Oslo, Norway you can see films such as Relentless (with director Andy Okoroafor), and seminars from speakers such as poet Yussef Ahmed. We're also delighted to have Hannah Wozene Kvam attending who is a Norwegian artist, writer and slam poet. Other guests include; Norwegian soul/R’n’B artist Fethawith Hakin, American professor emeritus at the Department of Africana Studies Wade Nobles, and Jamaican Rastafarian dub poet Mutabaruka.

Of course no festival would be complete without our Childrens Day on Saturday 19th, and not to be missed is Sundays finale with Afrika Live: Carmen Souza who has a cool, smoky sound derived from a unique mix of influences from her Cape Verdean background to jazz, modern soul and Brazilian influences.

Tickets available now.

 SOURCE - WWW.oslo.kommune.no/




No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...