Wednesday, March 23, 2022

ዕውቁ የዓለም አቀፍ የሕግ ባለሙያ አቶ አብዱ አሊ ከሸገር ኤፍኤም ራድዮ ጋዜጠኛ መዐዛ ጋር በሩስያ ጦርነት አንጻር ኢትዮጵያ በተመድ ድምፅ ያልሰጠችበት ሁኔታ ከዓለም አቀፍ ሕግ አንጻር እንዴት እንደሚታይ ድንቅ ትንተና ሰጥተውበታል።ያድምጡት።

ምንጭ = ሸገር ኤፍኤም ራድዮ ዩቱብ መጋቢት 7/2022 ዓም እኤአ





No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...