Wednesday, March 23, 2022

ዕውቁ የዓለም አቀፍ የሕግ ባለሙያ አቶ አብዱ አሊ ከሸገር ኤፍኤም ራድዮ ጋዜጠኛ መዐዛ ጋር በሩስያ ጦርነት አንጻር ኢትዮጵያ በተመድ ድምፅ ያልሰጠችበት ሁኔታ ከዓለም አቀፍ ሕግ አንጻር እንዴት እንደሚታይ ድንቅ ትንተና ሰጥተውበታል።ያድምጡት።

ምንጭ = ሸገር ኤፍኤም ራድዮ ዩቱብ መጋቢት 7/2022 ዓም እኤአ





No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።