Wednesday, March 23, 2022

ዕውቁ የዓለም አቀፍ የሕግ ባለሙያ አቶ አብዱ አሊ ከሸገር ኤፍኤም ራድዮ ጋዜጠኛ መዐዛ ጋር በሩስያ ጦርነት አንጻር ኢትዮጵያ በተመድ ድምፅ ያልሰጠችበት ሁኔታ ከዓለም አቀፍ ሕግ አንጻር እንዴት እንደሚታይ ድንቅ ትንተና ሰጥተውበታል።ያድምጡት።

ምንጭ = ሸገር ኤፍኤም ራድዮ ዩቱብ መጋቢት 7/2022 ዓም እኤአ





No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...