ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, March 29, 2022

የኢ/ኦ/ተ ቤተ ክርስቲያን ከትግራይ ክልል የመጡ ተፈናቃዮችን በሚያጽናና ቃል ተቀበለች።አቡነ ኤርምያስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣የደቡብ እና ሰሜን ወሎ እንዲሁም የከሚሴ አካባቢ ሊቀ ጳጳስ ተፈናቃዮቹን አጽናንተዋል። (ቪድዮውን ይመልከቱ)

ምንጭ  = ኢሳት ቴሌቭዥን መጋቢት 28/2022 ዓም እኤአ ዜና 


No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...