Tuesday, March 29, 2022

የኢ/ኦ/ተ ቤተ ክርስቲያን ከትግራይ ክልል የመጡ ተፈናቃዮችን በሚያጽናና ቃል ተቀበለች።አቡነ ኤርምያስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣የደቡብ እና ሰሜን ወሎ እንዲሁም የከሚሴ አካባቢ ሊቀ ጳጳስ ተፈናቃዮቹን አጽናንተዋል። (ቪድዮውን ይመልከቱ)

ምንጭ  = ኢሳት ቴሌቭዥን መጋቢት 28/2022 ዓም እኤአ ዜና 


No comments:

የኢትዮጵያ ወቅታዊ ፖለቲካ፣ የአፈጀው የአዛውንቶች ክበብ፣ ''ፅንዶ'' እና ቅምጥሎቹ ''ባንዳ'' ዩቱበሮች በአውሮፓና አሜሪካ።

+++++++++++++ ጉዳያችን ወቅታዊ ምጥን +++++++++++++ መንደርደርያ ኢትዮጵያ በዘመን አቆጣጠሯ ስንሔድ የሐያ አንደኛውን ክ/ዘመን የመዠመርያ ሩብ ክፍለዘመን ለማጠናቀቅ ሰባት ዓመታት ብቻ ቀርተዋታል። ያለፈው ሐ...