Tuesday, March 29, 2022

የኢ/ኦ/ተ ቤተ ክርስቲያን ከትግራይ ክልል የመጡ ተፈናቃዮችን በሚያጽናና ቃል ተቀበለች።አቡነ ኤርምያስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣የደቡብ እና ሰሜን ወሎ እንዲሁም የከሚሴ አካባቢ ሊቀ ጳጳስ ተፈናቃዮቹን አጽናንተዋል። (ቪድዮውን ይመልከቱ)

ምንጭ  = ኢሳት ቴሌቭዥን መጋቢት 28/2022 ዓም እኤአ ዜና 


No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...