Saturday, January 25, 2020

''ኢሳት የኢትዮጵያ ዓይንና ጆሮ ብቻ አይደለም።ሐኪም ቤትም፣ፍትሕ ላጣውም እንደ ፍርድቤትም ሁሉ ነው ሕዝብ የሚያየው'' ኢሳት በሚሰጠው የሚድያ አገልግሎት ዙርያ ልዩ  የበዓል ዝግጅት ላይ የኢሳት ባለደረቦች  ከተናገሩት(ቪድዮ)

የኢትዮጵያ ሕዝብ ኢሳትን  የማጠናከር እና ወደ ዓለም አቀፍ ተፅኖ ፈጣሪ ሚድያነት የመቀየር ኃላፊነት የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ነው።




ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...