ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Saturday, January 25, 2020

''ኢሳት የኢትዮጵያ ዓይንና ጆሮ ብቻ አይደለም።ሐኪም ቤትም፣ፍትሕ ላጣውም እንደ ፍርድቤትም ሁሉ ነው ሕዝብ የሚያየው'' ኢሳት በሚሰጠው የሚድያ አገልግሎት ዙርያ ልዩ  የበዓል ዝግጅት ላይ የኢሳት ባለደረቦች  ከተናገሩት(ቪድዮ)

የኢትዮጵያ ሕዝብ ኢሳትን  የማጠናከር እና ወደ ዓለም አቀፍ ተፅኖ ፈጣሪ ሚድያነት የመቀየር ኃላፊነት የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ነው።




ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...