ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Friday, January 24, 2020

መጪው ምርጫ፣ሃይማኖት፣ታሪክ፣ የጎሳ ፖለቲካ እና የመንግስት ቤተክርስቲያንን ለመታደግ በለገመበት ጉዳይ ዙርያ በማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቭዥን በእዚህ ሳምንት የተደረገ ልዩ ውይይት (ቪድዮ ክፍል አንድ እና ሁለት)

በእዚህ ውይይት የመጀመርያ ክፍሎች ላይ የሰላሌ የደብረ ሊባኖስ ጉዳይ የተነሳበት ጉዳይ በያዝነው የጥር ወር መጀመርያ ሳምንት ላይ የኦፈኮ የምርጫ ቅስቀሳ ሰበብ ጃዋር እና የኦሮምያ ቤተ ክህነት በሚል ለመክፈል የሚንቀሳቀሰው ዲ/ን ኃይለሚካኤል ሰላሌ እና ገብረጉራቻ ላይ  ሕዝብ ከህዝብ የሚያጋጭ ንግግር መነሻ ያደረገ ነው።
ክፍል አንድ  -ሀ 


ክፍል አንድ - ለ 

ክፍል ሁለት  


ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...