Friday, January 24, 2020

መጪው ምርጫ፣ሃይማኖት፣ታሪክ፣ የጎሳ ፖለቲካ እና የመንግስት ቤተክርስቲያንን ለመታደግ በለገመበት ጉዳይ ዙርያ በማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቭዥን በእዚህ ሳምንት የተደረገ ልዩ ውይይት (ቪድዮ ክፍል አንድ እና ሁለት)

በእዚህ ውይይት የመጀመርያ ክፍሎች ላይ የሰላሌ የደብረ ሊባኖስ ጉዳይ የተነሳበት ጉዳይ በያዝነው የጥር ወር መጀመርያ ሳምንት ላይ የኦፈኮ የምርጫ ቅስቀሳ ሰበብ ጃዋር እና የኦሮምያ ቤተ ክህነት በሚል ለመክፈል የሚንቀሳቀሰው ዲ/ን ኃይለሚካኤል ሰላሌ እና ገብረጉራቻ ላይ  ሕዝብ ከህዝብ የሚያጋጭ ንግግር መነሻ ያደረገ ነው።
ክፍል አንድ  -ሀ 


ክፍል አንድ - ለ 

ክፍል ሁለት  


ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...