ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, January 23, 2020

ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የሐረር ክልል አስተዳደር እና ፖሊስ ሆን ብለው ኦርቶዶክሳውያን ላይ ጥቃት እንዲፈፀም አድርገዋል በማለት ከሰሱ።ከአሁን በኃላ አንቆስልም ብለዋል። (ሙሉ መግለጫቸውን ለመከታተል ቪድዮውን ይመልከቱ)

ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣የሐረርጌ እና የሱማሌ ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ በዘንድሮ የጥምቀት በዓል ላይ የሐረር ክልል ፖሊስ እና የሐረር አስተዳደር ሆን ብሎ በኦርቶዶክሳውያን  ክርስቲያኖች  ላይ ለፈፀመው ተግባር እና የፀጥታ አለማስከበር ተግባር ተጠያቂ መሆኑን አስታውቀዋል።



ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

መንግስት ከዲፕሎማሲያዊ መፋዘዝ ይውጣ! የአረብ ሊግ በአባይ ግድብ አንጻር የወሰነውን የጸብጫሪነት ተግባር በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የምላሽ መግለጫ ብቻ የሚበቃ ሊሆን አይገባም።መንግስት ያልሰራው ግዙፍ ስራ ኢትዮጵያን ለአደጋ እንዳያጋልጣት ያሰጋል።

የኢትዮጵያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መስሪያቤት መንግስት በፍጥነት ሊሰራቸው የሚገቡት አምስት ወሳኝ ዲፕሎማሲያዊ ተግባራት ========= ጉዳያችን አለርት ========= የአረብሊግ አንዱ የሚታወቅበት መለያው እንደባዶ ቆር...