Thursday, January 23, 2020

ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የሐረር ክልል አስተዳደር እና ፖሊስ ሆን ብለው ኦርቶዶክሳውያን ላይ ጥቃት እንዲፈፀም አድርገዋል በማለት ከሰሱ።ከአሁን በኃላ አንቆስልም ብለዋል። (ሙሉ መግለጫቸውን ለመከታተል ቪድዮውን ይመልከቱ)

ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣የሐረርጌ እና የሱማሌ ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ በዘንድሮ የጥምቀት በዓል ላይ የሐረር ክልል ፖሊስ እና የሐረር አስተዳደር ሆን ብሎ በኦርቶዶክሳውያን  ክርስቲያኖች  ላይ ለፈፀመው ተግባር እና የፀጥታ አለማስከበር ተግባር ተጠያቂ መሆኑን አስታውቀዋል።



ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...