Pages

Pages

Thursday, January 23, 2020

ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የሐረር ክልል አስተዳደር እና ፖሊስ ሆን ብለው ኦርቶዶክሳውያን ላይ ጥቃት እንዲፈፀም አድርገዋል በማለት ከሰሱ።ከአሁን በኃላ አንቆስልም ብለዋል። (ሙሉ መግለጫቸውን ለመከታተል ቪድዮውን ይመልከቱ)

ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣የሐረርጌ እና የሱማሌ ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ በዘንድሮ የጥምቀት በዓል ላይ የሐረር ክልል ፖሊስ እና የሐረር አስተዳደር ሆን ብሎ በኦርቶዶክሳውያን  ክርስቲያኖች  ላይ ለፈፀመው ተግባር እና የፀጥታ አለማስከበር ተግባር ተጠያቂ መሆኑን አስታውቀዋል።



ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

Post a Comment

አስተያየትዎን እዚህ ላይ ይስጡ