በኢትዮዽያ ሃሳብን የመግለጽ ነጻነት ብቻ ሳይሆን የማሰብ ነጻነት በእራሱ አስፈሪ ደረጃ ላይ መድረሳቸውን የሚያሳዩ በገፍ የሚሆኑ ማስረጃዎችን ማቅረብ ይቻላል።ለምሳሌ በታክሲ እየሄዱ የመብራት እና የውሃ መቋረጥን ብሶት ማውራት የሚፈራባት ነች-ሃገራችን።ይህንን ሰምተን በነጻ ጋዜጣ አለመኖር መማረር ''ቅንጦት'' ተብሎ ማሰብ ድፍረት ላይሆን ይችላል።ሃሳቡን መግለጽ የማይችል ትውልድ የ አዲስ ነገር ፈጠራ ባለቤት የመሆን እድሉ የሰማይ እና የመሬት ያህል ሩቅ ነው።አልጀዚራ የ ኢትዮዽያን የጋዜጠኞች እስር ቤት ማጎር እና የተቀሩት የሚሰደዱባት ሃገር የመሆንዋን እውነታ ዛሬ መጋቢት 3/2005ዓም ( march 13/2013 እኤአቆጣጠር) እንዲህ አቅርቦታል።በ ሪፖርቱ ላይ ከ1997 ዓም ወዲህ ብቻ አርባዘጠኝ ጋዜጠኞች ሃገር ትተው መሄዳቸውን ያትታል።
ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።
ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...
-
The Ethiopian herald News Paper August 20 , 2020 BY STAFF REPORTER Addis Ababa ************************** (EPA) ADDIS ABABA - Over sixty-mil...
-
Gudayachn Report August 14,2020 Senior Hydrologists and water resource Engineers webinar presentation and discussions on creating awareness ...
-
ከመንግሥቱ ጎበዜ ሉንድ ዩንቨርስቲ፣ ስዊድን አፄ ምኒልክ አዋጅን ካስነገሩ በኋላ በአዲስ አበባ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ተገኝተው የተሳሉት ስዕለት “አምላከ ቅ/ጊዮርጊስ ድሉን ቢሰጠኝ ይህን የ...
1 comment:
This is really shame to EPRDF. If journalists can not speak out who will be a witness for a nation?
KARL.
Post a Comment