ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, March 12, 2013

''በኢትዮዽያ ከ1999 ዓም(2007እኤአቆጣጠር) ወዲህ ብቻ አርባዘጠኝ ጋዜጠኞች ሃገር ትተው ሄደዋል'' አልጀዚራ (ቪድዮውን ይመልከቱ)

በኢትዮዽያ ሃሳብን የመግለጽ ነጻነት ብቻ ሳይሆን የማሰብ ነጻነት በእራሱ አስፈሪ ደረጃ ላይ መድረሳቸውን የሚያሳዩ በገፍ የሚሆኑ ማስረጃዎችን ማቅረብ ይቻላል።ለምሳሌ በታክሲ እየሄዱ የመብራት እና የውሃ መቋረጥን ብሶት ማውራት የሚፈራባት ነች-ሃገራችን።ይህንን ሰምተን በነጻ ጋዜጣ አለመኖር መማረር ''ቅንጦት'' ተብሎ ማሰብ ድፍረት ላይሆን ይችላል።ሃሳቡን መግለጽ የማይችል ትውልድ የ አዲስ ነገር ፈጠራ ባለቤት የመሆን እድሉ የሰማይ እና የመሬት ያህል ሩቅ ነው።አልጀዚራ የ ኢትዮዽያን የጋዜጠኞች እስር ቤት ማጎር እና የተቀሩት የሚሰደዱባት ሃገር የመሆንዋን እውነታ ዛሬ መጋቢት 3/2005ዓም ( march 13/2013 እኤአቆጣጠር) እንዲህ አቅርቦታል።በ ሪፖርቱ ላይ ከ1997 ዓም ወዲህ ብቻ አርባዘጠኝ ጋዜጠኞች ሃገር ትተው መሄዳቸውን  ያትታል።


Aljazeera: The Price of War on Terror in Ethiopia - March 12, 2013

1 comment:

Karl said...

This is really shame to EPRDF. If journalists can not speak out who will be a witness for a nation?
KARL.

መንግስት ከዲፕሎማሲያዊ መፋዘዝ ይውጣ! የአረብ ሊግ በአባይ ግድብ አንጻር የወሰነውን የጸብጫሪነት ተግባር በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የምላሽ መግለጫ ብቻ የሚበቃ ሊሆን አይገባም።መንግስት ያልሰራው ግዙፍ ስራ ኢትዮጵያን ለአደጋ እንዳያጋልጣት ያሰጋል።

የኢትዮጵያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መስሪያቤት መንግስት በፍጥነት ሊሰራቸው የሚገቡት አምስት ወሳኝ ዲፕሎማሲያዊ ተግባራት ========= ጉዳያችን አለርት ========= የአረብሊግ አንዱ የሚታወቅበት መለያው እንደባዶ ቆር...