Friday, March 29, 2013

አቶ አንዱ አለም አራጌ እንዲህ ብሎ ነበር (ቪድዮ)

በ 2002 ዓም  በኢትዮጵያ የተደረገው ምርጫ ከ 1997 ዓም ወዲህ የተደረገ የመጀመርያው ምርጫ ይሁን እንጂ ውጤቱ 
በአለም አስደናቂ ውጤት የተሰማበት ማለትም ኢህአዲግ 99% ማሸነፉን ያወጀበት ነበር።በወቅቱ በ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን  መስኮት በእስር ላይ የሚገኘው አንዱ አለም አራጌ   እንዲህ ብሎ ነበር።



No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...