Friday, March 29, 2013

አቶ አንዱ አለም አራጌ እንዲህ ብሎ ነበር (ቪድዮ)

በ 2002 ዓም  በኢትዮጵያ የተደረገው ምርጫ ከ 1997 ዓም ወዲህ የተደረገ የመጀመርያው ምርጫ ይሁን እንጂ ውጤቱ 
በአለም አስደናቂ ውጤት የተሰማበት ማለትም ኢህአዲግ 99% ማሸነፉን ያወጀበት ነበር።በወቅቱ በ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን  መስኮት በእስር ላይ የሚገኘው አንዱ አለም አራጌ   እንዲህ ብሎ ነበር።



No comments:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የሰሞኑ ከራሞት ልዩ ሪፖርታዥ

የ2018 ዓም የጥምቀት በዓል አከባባር በአቴንስ ኪዳነምሕረት  በእዚህ ጽሑፍ ስር የሚከተሉትን ንዑስ ርዕሶች ያገኛሉ፡  በአሁኑ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱን እና ምእመናንን  የሚያምሷት እነማን ናቸው? እራሱን ''የሲ...