Friday, March 29, 2013

አቶ አንዱ አለም አራጌ እንዲህ ብሎ ነበር (ቪድዮ)

በ 2002 ዓም  በኢትዮጵያ የተደረገው ምርጫ ከ 1997 ዓም ወዲህ የተደረገ የመጀመርያው ምርጫ ይሁን እንጂ ውጤቱ 
በአለም አስደናቂ ውጤት የተሰማበት ማለትም ኢህአዲግ 99% ማሸነፉን ያወጀበት ነበር።በወቅቱ በ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን  መስኮት በእስር ላይ የሚገኘው አንዱ አለም አራጌ   እንዲህ ብሎ ነበር።



No comments:

የኢትዮጵያ ወቅታዊ ፖለቲካ፣ የአፈጀው የአዛውንቶች ክበብ፣ ''ፅንዶ'' እና ቅምጥሎቹ ''ባንዳ'' ዩቱበሮች በአውሮፓና አሜሪካ።

+++++++++++++ ጉዳያችን ወቅታዊ ምጥን +++++++++++++ መንደርደርያ ኢትዮጵያ በዘመን አቆጣጠሯ ስንሔድ የሐያ አንደኛውን ክ/ዘመን የመዠመርያ ሩብ ክፍለዘመን ለማጠናቀቅ ሰባት ዓመታት ብቻ ቀርተዋታል። ያለፈው ሐ...