Sunday, December 5, 2021

የራሳችንን ነገር እናድምቅ! የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በውጭ ቋንቋዎች ከሚያሳትማቸው ኅትመቶች ውስጥ የኢትዮጵያ ሄራልድን ጽሁች በማካፈል ዲፕሎማሲውን ማሳለጥ ይቻላል።ገፆቹን በእየዕለቱ እንመልከት፣ለሌሎች እናካፍል።

የውጭ ሃገር ጋዜጦች ያወጧቸው ጽሁፎች ቅድምያ ሰጥተን እናነባለን፣ለሌሎች እናካፍላለን።በራሳችን ሃገር የታተመ፣ስለየራሳችን ጉዳይ በእንግሊዝኛ የተፃፉ ፅሁፎች ለራሳችን አንብበን በትዊተር፣ፌስ ቡክ እና በሌሎች ማኅበራዊ ሚድያዎቻችን ብናካፍል የውጭው ዓለም በቀላሉ በሀገሩ ቋንቋ ኢትዮጵያ ምን እያለች እንደሆነ በቀላሉ ለማስተላለፍ እንችላለን። ይህ ብዙ ሃተታ አይፈልግም። በቀላሉ ወደ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በእንግሊዝኛ የሚያወጣቸውን ዜናዎች፣የምርምር ጽሁፎች፣ኢትዮጵያን በተመለክተ የሚቀርቡ ወቀሳዎች ላይ የተሰጡ ደረጃቸውን የጠበቁ ጽሁፎች እና ኢትዮጵያን የሚያስተዋውቁ ጽሁፎች እናካፍል፣ገጹን 'ላይክ' እናድርግ።

1) የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የእንግሊዝኛ ህትመት ገጽ መግቢያ = https://www.press.et/english/?p=46173 

2) የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የእንግሊዝኛ ህትመት የፌስ ቡክ ገጽ መግቢያ https://www.facebook.com/epaEnglish

3) የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የእንግሊዝኛ ህትመት ትዊተር ገጽ መግቢያ =  @PressEthio 

============/////=========

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...