Thursday, July 2, 2020

ሰው ከእንስሳ የሚለየው ማሰብ በመቻሉ ነው - የድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ወንድም ሐብታሙ ሁንዴሳ ከወንድሙ ቀብር በኃላ ለቪኦኤ ዛሬ ከሰጠው ቃል (ሙሉውን ቪድዮ ይመልከቱ)

''ስለቀብሩ መጠየቅ ያለበት ቤተሰብ ነው። ሬሳ እንዳይቀበር ፀብ መፍጠር እና ሌላ ሰው እንዲሞት ማድረግ ይሄ ማሰብ አይመስለኝም።ሰው ከእንስሳ የሚለየው በማሰቡ ነው።ማሰብ ደግሞ ትልቅ ነገር ነው።ነገሮችን በስሜት ከመነዳት ወጣቱ እንዲያስብ የሚል መልዕክት አስተላልፋለሁ።''
ሐብታሙ ሁንዴሳ
Video source= VOA Amharic Service July 2,2020

No comments:

ወቅታዊው እና መጪው የኢትዮጵያ የፖለቲካ፣ምጣኔሃብታዊ እና ማኅበራዊ ሁኔታ በሶስት ርዕሶች ማጠቃለል ይቻላል።

  ፎቶ ፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ2017 ዓም የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ መትከል ብሔራዊ ዘመቻ ሲከፍቱ። ========= ጉዳያችን ምጥን ======== በእዚህ ጽሑፍ ስር ሶስት ምጥን ርዕሶች ያገኛሉ። እነርሱም  አ...