Thursday, March 28, 2019

የአርበኞች ግንቦት ሰባትን ጨምሮ ስድስት በዜግነት ፖለቲካ የሚያምኑ ድርጅቶች ውሕደት ለፈፅሙ ነው ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድም ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል።(የሁለቱንም መግለጫ ቪድዮዎች ይመልከቱ)

ጉዳያችን / Gudayachn
መጋቢት 19/2011 ዓም (ማርች 28/2019 ዓም)

በዜግነት ፖለቲካ የሚያምኑ ስድስት የፖለቲካ ድርጅቶች ማለትም የአርበኞች ግንቦት ሰባት፣ሰማያዊ ፓርቲ፣ኢዴፓ፣የጋምቤላ  ክልል ብሔራዊ ንቅናቄ፣የቀድሞው አንድነት ፓርቲ እና መኢአድ ናቸው።ዛሬ መጋቢት 19/2011 ዓም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የቀድሞው አንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር አንዱዓለም አራጌን ጨምሮ የሁሉም ፓርቲዎች ሊቀመንበሮች መግለጫ ሰጥተዋል።በእዚሁም መሰረት ድርጅቶቹ ከተዋሃዱ በኃላ የምመሰረተውን ፓርቲ ስያሜ እና ዓርማ በግንቦት 1 እና 2 በሚሰጡ መግለጫዎች  እንደሚብራራ ተገልጧል።
በሌላ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት ከጋዜጠኞች ለተነሱ በርካታ ጥያቄዎች ምላሾች ሰጥተዋል።

የሁለቱንም መግለጫ ቪድዮዎች ከእዚህ በታች ይመልከቱ።

የጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ ለጋዜጠኞች የሰጡት ምላሽ 


የስድስቱ ፖለቲካ ድርጅቶች ውህደት አስመልክቶ የተሰጠው መግለጫ ቪድዮ
=============================================== 


ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...