ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, March 28, 2019

የአርበኞች ግንቦት ሰባትን ጨምሮ ስድስት በዜግነት ፖለቲካ የሚያምኑ ድርጅቶች ውሕደት ለፈፅሙ ነው ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድም ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል።(የሁለቱንም መግለጫ ቪድዮዎች ይመልከቱ)

ጉዳያችን / Gudayachn
መጋቢት 19/2011 ዓም (ማርች 28/2019 ዓም)

በዜግነት ፖለቲካ የሚያምኑ ስድስት የፖለቲካ ድርጅቶች ማለትም የአርበኞች ግንቦት ሰባት፣ሰማያዊ ፓርቲ፣ኢዴፓ፣የጋምቤላ  ክልል ብሔራዊ ንቅናቄ፣የቀድሞው አንድነት ፓርቲ እና መኢአድ ናቸው።ዛሬ መጋቢት 19/2011 ዓም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የቀድሞው አንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር አንዱዓለም አራጌን ጨምሮ የሁሉም ፓርቲዎች ሊቀመንበሮች መግለጫ ሰጥተዋል።በእዚሁም መሰረት ድርጅቶቹ ከተዋሃዱ በኃላ የምመሰረተውን ፓርቲ ስያሜ እና ዓርማ በግንቦት 1 እና 2 በሚሰጡ መግለጫዎች  እንደሚብራራ ተገልጧል።
በሌላ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት ከጋዜጠኞች ለተነሱ በርካታ ጥያቄዎች ምላሾች ሰጥተዋል።

የሁለቱንም መግለጫ ቪድዮዎች ከእዚህ በታች ይመልከቱ።

የጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ ለጋዜጠኞች የሰጡት ምላሽ 


የስድስቱ ፖለቲካ ድርጅቶች ውህደት አስመልክቶ የተሰጠው መግለጫ ቪድዮ
=============================================== 


ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...