ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, March 3, 2019

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ አንድነት እንደሚያምኑ እና የአንድነት ኃይሉ አሸናፊነት አይቀሬ መሆኑን ገለጡ።የለውጡን ፍኖተ ካርታ ጠቁመዋል።አዲስ የተለቀቀውን ሙሉ ንግግራቸውን ቪዲዮ ይመልከቱ።

 ጉዳያችን / Gudayachn
የካቲት 24/2011 ዓም (ማርች 3/2019 ዓም) 

  • ጉዳያችን የደብረ ብርሐን መግለጫ (ደብረ ብርሐን 'ዲክላሬሽን') ብላዋላች። 

'' ኢትዮጵያን ለመከፋፈል ከሚተጉት ጋር ከመሰለፍ የዚችን ሀገር አንድነት ለመጠበቅ በየትኛውም ደረጃ ማለፍ ኩራት መሆኑን ልገልጥላችሁ እወዳለሁ።'' ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ የካቲት 23/2011 ዓም ከኬንያው ፕሬዝዳንት ዑሁሩ ኬንያታ ጋር በመሆን በደብረ ብርሐን ከዳግማዊ አፄ ምንሊክ ትውልድ ስፍራ አንጎለላ ወረዳ የተገነባው የኢንዱስትሪ ፓርክ ሲመርቁ ካደረጉት ንግግር ።ሙሉውን ንግግር ለመመልከት ቪድዮውን ይክፈቱ።



ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments: