Friday, September 2, 2016

PLEASE SIGN THE PETITION TO UN SECURITY COUNCIL ለተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክርቤት የሚቀርብ ፔቲሽን እንፈርም

I just signed the petition "UN SECURITY COUNCIL: STOP KILLING IN ETHIOPIA BY TPLF 

DICTATORIAL REGIME" and wanted to see if you could help by adding your name.Our goal is to 

reach over 1000 signatures and we need more support. You can read more and sign the petition 


Thanks!

Gudayachn

ሰላም ለሁላችሁም፣
እባካችሁ ከእዚህ በታች ያለውን ለተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክርቤት የሚቀርብ ፔቲሽን እንፈርም።በኢትዮጵያ ሁኔታ መናደድ ብቻውን ምንም ውጤት አያመጣም። 
በእጃችን ባለው ኮምፕዩተር ግን አንድ ነገር ማድረግ እንችላለን።ከእዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይክፈቱ፣በፌስ ቡክ እና ትዊተር ያካፍሉ። 

https://www.change.org/p/un-security-council-stop-killing-in-ethiopia-by-tplf-dictatorial-regime  


ጉዳያችን / GUDAYACHN   www.gudayachn.com

No comments:

ወቅታዊው እና መጪው የኢትዮጵያ የፖለቲካ፣ምጣኔሃብታዊ እና ማኅበራዊ ሁኔታ በሶስት ርዕሶች ማጠቃለል ይቻላል።

  ፎቶ ፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ2017 ዓም የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ መትከል ብሔራዊ ዘመቻ ሲከፍቱ። ========= ጉዳያችን ምጥን ======== በእዚህ ጽሑፍ ስር ሶስት ምጥን ርዕሶች ያገኛሉ። እነርሱም  አ...