Friday, September 2, 2016

PLEASE SIGN THE PETITION TO UN SECURITY COUNCIL ለተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክርቤት የሚቀርብ ፔቲሽን እንፈርም

I just signed the petition "UN SECURITY COUNCIL: STOP KILLING IN ETHIOPIA BY TPLF 

DICTATORIAL REGIME" and wanted to see if you could help by adding your name.Our goal is to 

reach over 1000 signatures and we need more support. You can read more and sign the petition 


Thanks!

Gudayachn

ሰላም ለሁላችሁም፣
እባካችሁ ከእዚህ በታች ያለውን ለተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክርቤት የሚቀርብ ፔቲሽን እንፈርም።በኢትዮጵያ ሁኔታ መናደድ ብቻውን ምንም ውጤት አያመጣም። 
በእጃችን ባለው ኮምፕዩተር ግን አንድ ነገር ማድረግ እንችላለን።ከእዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይክፈቱ፣በፌስ ቡክ እና ትዊተር ያካፍሉ። 

https://www.change.org/p/un-security-council-stop-killing-in-ethiopia-by-tplf-dictatorial-regime  


ጉዳያችን / GUDAYACHN   www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...