Tuesday, September 20, 2016

መላከ ብስራት ቆሞስ አባ ሀብተየሱስ የኦስሎ ቅዱስ ገብርኤል አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ ጳጉሜን 5፣2008 ዓም ወቅታዊውን ሁኔታ አስመልክተው ያስተማሩት ትምሕርት



መላከ ብስራት ቆሞስ አባ ሀብተየሱስ የኦስሎ ቅዱስ ገብርኤል አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ ጳጉሜን 5፣2008 ዓም በኦስሎ፣ኖርዌይ  በኢትዮጵያ ማኅበረሰብ እና የኢትዮጵያ የጋራ መወያያ መድረክ በፒ ሆቴል ያዘጋጁት የ2009 ዓም የአዲስ ዓመት መቀበያ እና የኢትዮጵያ ቀን በሚል ተዘጋጅቶ  በነበረው የውይይት እና የፀሎት መርሃ ግብር ላይ የሰጡት ትምሕርት።
በቪድዮ መሃል የሚመጣው ተንቀሳቃሽ ምስል  በዕለቱ የቀረበው ጭውውት አካል ነው።በትምሕርቱ መሃል በመታየቱ በቅድምያ ይቅርታ እንጠይቃለን።



ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...