ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, April 28, 2016

ዞን 9 ጦማርያን መሰረቱን ስዊዘርላንድ ያደረገው የ''ማርቲን ኤናልስ'' ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆኑ! Zone 9 - Ethiopia - Martin Ennals Award 2016 Finalist!

ማርቲን ኤናልስ በአውሮፓ ሰብአዊ መብት ድርጅት፣አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣በአውሮፓ ህብረት፣የስዊዝ ልማት ትብብር ድርጅት፣የእንግሊዝ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ፊንላንድ መንግስት፣የስዊዘርላንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ሌሎች ድርጅቶች የሚደገፍ ድርጅት መሆኑን ድርጅቱ ድረ-ገፁ ላይ ይገልጣል።ዞን 9 ያሸነፉበት የማርቲን ኤናልስ ሽልማት የመስጠት ስነ-ስርዓት በመጪው ጥቅምት/2009 ዓም ስዊዘርላን ውስጥ ይሰጣል።

Martin Ennals

http://www.martinennalsaward.org/index.php?option=com_content&view=frontpage&Itemid=1&lang=en  


ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.comPublish Post

No comments:

ወቅታዊ የዓለም ሁኔታ እንድንነታረክ ዕድል የሚሰጥ አይደለም።ብንነቃ መልካም ነው።

========== ጉዳያችን ወቅታዊ ========== የዓለም ታሪክ እንደሚያስተምረን ዓለም በወሳኝ የእጥፋት(turning point) ታሪኮች ውስጥ አልፋለች። እነኝህ የእጥፋት ጊዜዎች የዋዛና የፈዛዛ ጊዜ አይደሉም።መላው ዓለ...