Friday, September 19, 2014

Meles vs David Cameron - አቶ መለስ መለያየትን ሰበኩን ዴቪድ ካሜሮን አንድነትን ሰበኩ '' የዛሬው መከራከርያ ነጥቤ ለምን 4 ሚልዮን የሚሆን የስኮትላንድ ሕዝብ ብቻ ድምፅ እንዲሰጥ ተደርጎ 63 ሚልዮን የሚሆነው የመላዋ እንግሊዝ ሕዝብ እንዲቸገር ይደረጋል?'' ዴቪድ ካሜሮን ... ''ኢትዮጵያውያን ስለ ኤርትራ አይመለከታቸውም'' ኢትዮጵያን እየመሩ መለያየት የሰበኩን አቶ መለስ ዜናዊ።

የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቪድ ካሜሮን የስኮትላንድ ውሳኔ ሕዝብ ከመደረጉ ከ ሰባት ወር በፊት የተናገሩት።


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...