ባለፈው ቅዳሜ መስከረም 3፣2007 ዓም በኖርዌይ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አዘጋጅነት ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም፣ዓለም ፀሐይ ወዳጆ፣ጋዜጠኛ እና አርቲስት ገሊላ እና ሌሎች አርቲስቶች ኦስሎ ተገኘተው አስተማሪ እና አዝናኝ መርሃ ግብር አቅርበው ነበር።በካሜራዬ ካስቀረሁት ላካፍላችሁ።
ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
No comments:
Post a Comment