ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, September 16, 2014

ባለፈው ቅዳሜ ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም ኦስሎ፣ኖርዌይ ላይ ካቀረበው ዝግጅት ቪድዮ ይመልከቱ (Gudayachn blog Exclusive)

ባለፈው ቅዳሜ መስከረም 3፣2007 ዓም በኖርዌይ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አዘጋጅነት ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም፣ዓለም ፀሐይ ወዳጆ፣ጋዜጠኛ እና አርቲስት ገሊላ እና ሌሎች አርቲስቶች  ኦስሎ ተገኘተው አስተማሪ እና አዝናኝ መርሃ ግብር አቅርበው ነበር።በካሜራዬ ካስቀረሁት ላካፍላችሁ።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...