Friday, September 19, 2014

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከታገቱ በመጪው እሁድ 90 ቀናት ይሞላቸዋል።ኢሳት ባዘጋጀው የ2006 ዓም የዓመቱ ምርጥ ኢትዮጵያዊ ምርጫ ላይ ከሀገር ውስጥ እስከ ባህር ማዶ ያሉ በሺህ በሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን መርጠዋቸዋል።

ሰው ማለት ሰው የሆነ ነው ሰው የጠፋ እለት

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የዓመቱ ምርጥ ኢትዮጵያዊ ተብለው በብዙ ሺህ ኢትዮጵያውያን ተመርጠው በተወካይ ከተሸለሙበት ሽልማት ጋር  



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...