Friday, September 19, 2014

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከታገቱ በመጪው እሁድ 90 ቀናት ይሞላቸዋል።ኢሳት ባዘጋጀው የ2006 ዓም የዓመቱ ምርጥ ኢትዮጵያዊ ምርጫ ላይ ከሀገር ውስጥ እስከ ባህር ማዶ ያሉ በሺህ በሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን መርጠዋቸዋል።

ሰው ማለት ሰው የሆነ ነው ሰው የጠፋ እለት

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የዓመቱ ምርጥ ኢትዮጵያዊ ተብለው በብዙ ሺህ ኢትዮጵያውያን ተመርጠው በተወካይ ከተሸለሙበት ሽልማት ጋር  



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...