Wednesday, August 20, 2014

ከ''ጤዛ'' ፊልም ደራሲ ከፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ ጋር ባለፈው ሳምንት የተደረገ ቃለ መጠይቅ።''ግራ ቀመስ የሆነው የእኛ ትውልድ የኢትዮጵያን ታሪክ አያውቅም ነበር።ታሪኩን የሚያውቅ ትውልድ ያንን ያህል ስህተት አይሰራም'' ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ።ሊመለከቱት የሚገባ ቃለ መጠይቅ (ቪድዮ)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...