Wednesday, August 20, 2014

ከ''ጤዛ'' ፊልም ደራሲ ከፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ ጋር ባለፈው ሳምንት የተደረገ ቃለ መጠይቅ።''ግራ ቀመስ የሆነው የእኛ ትውልድ የኢትዮጵያን ታሪክ አያውቅም ነበር።ታሪኩን የሚያውቅ ትውልድ ያንን ያህል ስህተት አይሰራም'' ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ።ሊመለከቱት የሚገባ ቃለ መጠይቅ (ቪድዮ)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።