ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It is online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
ኢትዮጵያዊነታችንን እና አንድነታችንን ይዘን በአንድነት እንድንጓዝ አደራ እላለሁ -ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በኢትዮጵያ ኦ/ ተ/ ቤ/ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና በስዊድን እና ስካንዲኒቭያን ሀገሮች ሊቀጳጳስ ዛሬ ሚያዝያ 1/2013 ዓም 'በዓለም ዙርያ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን በሙሉ' በሚል ርዕስ ስር መልዕክት አስተላልፈዋል።
ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በኢትዮጵያ ኦ/ ተ/ ቤ/ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና በኖርዲክ ሀገሮች ሊቀጳጳስ


-
>> በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እውነታውን ለሚኖሩበት ሀገሮች ሚድያዎች በመግለጥ እና በመፃፍ ከምን ጊዜውም በላይ ሊተጉ ይገባል። >> የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማኅበረሰብም ሆነ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለውጪ ...
-
ግጥም እና ዜማ ድርሰት እንዲሁም አቀንቃኝ ድምፃዊት ሙኒት መስፍን *************************** ማስታወቂያ / Advertisement ==================== Click the link below to...
-
በትግራይ ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ ፀረ-ህወሓት ተቃውሞዎች ሲሰሙ ነበር።ባሳለፍነው ሳምንትመጀመርያ ላይ ግን የተቃውሞ እንቅስቃሴው በነጋዴዎች በኩል ተጀመረ።ትግራይ የአንድ የህወሓት ፊውዳል ስርዓት ሰለባ ሆናለች ያሉት...

No comments:
Post a Comment