ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, August 18, 2014

''ነገሩን በእኛ ሁኔታ ሳየው ከእጃችን እየወጣ መሆኑን ነው'' አቶ አዲሱ ለገሰ። ''በፊት በፊት ወዳጅ የነበሩ ሁሉ አሁን በአሽሙር ይነግሩሃል ...እንተያያለን ሲሉ ትሰማለህ'' አቶ በረከት ስምዖን።አርቲስት እና አክቲቪስት ታማኝ በየነ የአቶ አዲሱ ለገሰ እና የአቶ በረከት ስምዖንን ለሕዝብ ያልተሰማ የውስጥ ንግግር ቀንጭቦ ያሰማበት የ 3 ደቂቃ ከ 22 ሰከንድ ቪድዮ ይመልከቱ።

 ''ነገሩን በእኛ ሁኔታ ሳየው ከእጃችን እየወጣ መሆኑን ነው'' አቶ አዲሱ ለገሰ።

''በፊት በፊት ወዳጅ የነበሩ ሁሉ አሁን በአሽሙር ይነግሩሃል ...እንተያያለን ሲሉ ትሰማለህ'' አቶ በረከት ስምዖን።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

መንግስት ከዲፕሎማሲያዊ መፋዘዝ ይውጣ! የአረብ ሊግ በአባይ ግድብ አንጻር የወሰነውን የጸብጫሪነት ተግባር በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የምላሽ መግለጫ ብቻ የሚበቃ ሊሆን አይገባም።መንግስት ያልሰራው ግዙፍ ስራ ኢትዮጵያን ለአደጋ እንዳያጋልጣት ያሰጋል።

የኢትዮጵያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መስሪያቤት መንግስት በፍጥነት ሊሰራቸው የሚገቡት አምስት ወሳኝ ዲፕሎማሲያዊ ተግባራት ========= ጉዳያችን አለርት ========= የአረብሊግ አንዱ የሚታወቅበት መለያው እንደባዶ ቆር...