Monday, August 18, 2014

''ነገሩን በእኛ ሁኔታ ሳየው ከእጃችን እየወጣ መሆኑን ነው'' አቶ አዲሱ ለገሰ። ''በፊት በፊት ወዳጅ የነበሩ ሁሉ አሁን በአሽሙር ይነግሩሃል ...እንተያያለን ሲሉ ትሰማለህ'' አቶ በረከት ስምዖን።አርቲስት እና አክቲቪስት ታማኝ በየነ የአቶ አዲሱ ለገሰ እና የአቶ በረከት ስምዖንን ለሕዝብ ያልተሰማ የውስጥ ንግግር ቀንጭቦ ያሰማበት የ 3 ደቂቃ ከ 22 ሰከንድ ቪድዮ ይመልከቱ።

 ''ነገሩን በእኛ ሁኔታ ሳየው ከእጃችን እየወጣ መሆኑን ነው'' አቶ አዲሱ ለገሰ።

''በፊት በፊት ወዳጅ የነበሩ ሁሉ አሁን በአሽሙር ይነግሩሃል ...እንተያያለን ሲሉ ትሰማለህ'' አቶ በረከት ስምዖን።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...