Monday, August 18, 2014

''ነገሩን በእኛ ሁኔታ ሳየው ከእጃችን እየወጣ መሆኑን ነው'' አቶ አዲሱ ለገሰ። ''በፊት በፊት ወዳጅ የነበሩ ሁሉ አሁን በአሽሙር ይነግሩሃል ...እንተያያለን ሲሉ ትሰማለህ'' አቶ በረከት ስምዖን።አርቲስት እና አክቲቪስት ታማኝ በየነ የአቶ አዲሱ ለገሰ እና የአቶ በረከት ስምዖንን ለሕዝብ ያልተሰማ የውስጥ ንግግር ቀንጭቦ ያሰማበት የ 3 ደቂቃ ከ 22 ሰከንድ ቪድዮ ይመልከቱ።

 ''ነገሩን በእኛ ሁኔታ ሳየው ከእጃችን እየወጣ መሆኑን ነው'' አቶ አዲሱ ለገሰ።

''በፊት በፊት ወዳጅ የነበሩ ሁሉ አሁን በአሽሙር ይነግሩሃል ...እንተያያለን ሲሉ ትሰማለህ'' አቶ በረከት ስምዖን።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...