Wednesday, August 6, 2014

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የአስተዳደራዊ ችግሮቿ ምንጮች፣ከመንግስት ጋር የገባችው ተግዳሮት እና የምዕመናን በቤተክርስቲያናቸው ጉዳይ ያገባኛል በሚል ስሜት የሚያሳዩት ተቃውሞ በግልፅ ያለመታየቱ ምክንያቶች የተዳሰሱበት ውይይት- በቀድሞ ''አዲስ ነገር'' ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር መስፍን ነጋሽ አወያይነት ከዋዜማ የቦድካስት ራድዮ

Wazema Podcast 16: Religious Institutions & Social Justice in Ethiopia



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...