Monday, August 18, 2014

''ነገሩን በእኛ ሁኔታ ሳየው ከእጃችን እየወጣ መሆኑን ነው'' አቶ አዲሱ ለገሰ። ''በፊት በፊት ወዳጅ የነበሩ ሁሉ አሁን በአሽሙር ይነግሩሃል ...እንተያያለን ሲሉ ትሰማለህ'' አቶ በረከት ስምዖን።አርቲስት እና አክቲቪስት ታማኝ በየነ የአቶ አዲሱ ለገሰ እና የአቶ በረከት ስምዖንን ለሕዝብ ያልተሰማ የውስጥ ንግግር ቀንጭቦ ያሰማበት የ 3 ደቂቃ ከ 22 ሰከንድ ቪድዮ ይመልከቱ።

 ''ነገሩን በእኛ ሁኔታ ሳየው ከእጃችን እየወጣ መሆኑን ነው'' አቶ አዲሱ ለገሰ።

''በፊት በፊት ወዳጅ የነበሩ ሁሉ አሁን በአሽሙር ይነግሩሃል ...እንተያያለን ሲሉ ትሰማለህ'' አቶ በረከት ስምዖን።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...