Thursday, March 6, 2014

''ሁሉን ትተን ተከተልንህ'' ሐዋርያት ''ሁሉን ይዘን ተከተልንህ'' የአሜሪካ ፕሮቴስታንት ሰባክያን።

የፕሮቴስታንት ሰባክያኑ የ 20 ሚልዮን ዶላር የግል ጀት ጨምሮ የ 8 ሚልዮን ዶላር ቤት ባለቤት ናቸው።ሌሎቹ ሀብቶች ተቆጥረው አያልቁም።የገንዘባቸው  ምንጭ ደግሞ  ከቀረጥ ነፃ የሆነው የቤተ ከርስቲያን ገንዘብ ነው።ዘገባውን ተከታተሉት።''ሁሉን ትተን ተከተልንህ'' ሐዋርያት  ''ሁሉን ይዘን ተከተልንህ'' የአሜሪካ ፕሮቴስታንት ሰባክያን።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...