Thursday, March 6, 2014

''ሁሉን ትተን ተከተልንህ'' ሐዋርያት ''ሁሉን ይዘን ተከተልንህ'' የአሜሪካ ፕሮቴስታንት ሰባክያን።

የፕሮቴስታንት ሰባክያኑ የ 20 ሚልዮን ዶላር የግል ጀት ጨምሮ የ 8 ሚልዮን ዶላር ቤት ባለቤት ናቸው።ሌሎቹ ሀብቶች ተቆጥረው አያልቁም።የገንዘባቸው  ምንጭ ደግሞ  ከቀረጥ ነፃ የሆነው የቤተ ከርስቲያን ገንዘብ ነው።ዘገባውን ተከታተሉት።''ሁሉን ትተን ተከተልንህ'' ሐዋርያት  ''ሁሉን ይዘን ተከተልንህ'' የአሜሪካ ፕሮቴስታንት ሰባክያን።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...